ዜና
በቅርቡ ወደ ሃገር ውስጥ የተመለሡትን የፖለቲካ ድርጅቶች ጨምሮ ከ65 በላይ የፖለቲካ ፓርቲዎች የሚሣተፉበት ሁሉን አቀፍ የብሄራዊ መግባባትና እርቀ ሠላም ጉባኤ የፊታችን ሐሙስ በአዲስ አበባ ይካሄዳል፡፡ ለመጀመሪያ ጊዜ በሃገር ውስጥ እና በውጭ ሃገር ሲንቀሳቀሱ የነበሩ የፖለቲካ ድርጅቶች በጋራ ስለ ብሄራዊ መግባባትና…
Read 7817 times
Published in
ዜና
የህገ መንግስቱ አንቀፅ 39 በአስቸኳይ እንዲሰረዝ መኢአድ ጠየቀ በሶማሌ ክልል ለበርካታ ዜጎች ህይወት መጥፋት ምክንያት በሆነው የሰሞኑ ግጭት የተሳተፉ የመንግስት ባለሥልጣናት በአስቸኳይ ለፍርድ እንዲቀርቡ ሰማያዊ ፓርቲ የጠየቀ ሲሆን መኢአድ በበኩሉ፤ በሃገሪቱ ለሚፈጠሩ መሠል ግጭቶች ምክንያት ነው ያለው የህገ መንግስቱ አንቀፅ…
Read 7264 times
Published in
ዜና
Saturday, 11 August 2018 10:25
“ፍሊንትስቶን ሆምስ” ከ29 ሚ. ብር በላይ የፈጀ የልህቀት ት/ቤት አስገነባ
Written by አለማየሁ አንበሴ
በሪል እስቴት ግንባታ ላይ የተሠማራው “ፍሊንትስቶን ሆምስ”፣ በአማራ ክልል ደሴ ከተማ ከ29 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ ያስገነባውን የልህቀት የአዳሪ ት/ቤት ለክልሉ ትምህርት ቢሮ አስረከበ፡፡ የልህቀት ት/ቤቱ በ2010 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ወስደው ከፍተኛ ውጤት ያመጡ 100 ተማሪዎችን በ2011…
Read 5168 times
Published in
ዜና
በግጭት ውስጥ የሰነበተው የሶማሌ ክልል፣ የፀጥታ ጉዳይ፣ ከፌደራል የፀጥታ አካላትና ከክልሉ ልዩ ኃይል በተውጣጣ ልዩ ኮማንድ ፖስት እንዲጠበቅ ተወሰነ፡፡ ከፌደራል ፖሊስ፣ ከመከላከያ ሰራዊትና ከክልሉ ልዩ ፖሊስ የተውጣጣውና ትናንት ከሰዓት ስራውን በይፋ የጀመረው ኮማንድ ፖስት፤ በደቡብ ምስራቅ ዕዝ ዋና አዛዥ ሜጀር…
Read 8772 times
Published in
ዜና
የኢትዮጵያ ዳያስፖራዎች የትረስት ፈንድ አማካሪ ምክር ቤት መቋቋሙን የጠቆመው የጠቅላይ ሚኒስትሩ ፅ/ቤት፤ ዕውቅ ዳያስፖራ ምሁራንን ጨምሮ ተሰሚነት ያላቸው ግለሰቦችን ያካተት 15 አባላት ያሉት ኮሚቴ ተደራጅቶ ሥራ መጀመሩን አስታውቋል፡፡ በመላው አለም 3 ሚሊዮን ያህል ዳያስፖራዎች ይኖራሉ ተብሎ እንደሚገመት የጠቆመው ፅ/ቤቱ፤ ጠ/ሚኒስትር…
Read 4432 times
Published in
ዜና
“በአንድ ስብሰባ እስከ 15 ሺህ ህዝብ እየተሳተፈ ነው” ከተመሰረተ ሦስት ወራትን ብቻ ያስቆጠረው የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን)፤ በአማራ ክልልና በሌሎች ዋና ዋና ከተሞች ህዝባዊ ውይይቶችን እያደረገ መሆኑን ገልፆ፤ በውይይት መድረኮቹ በአማካይ ከ10 ሺህ እስከ 15 ሺህ የሚደርስ ህዝብ እየተሳተፈ ነው…
Read 5730 times
Published in
ዜና