ዜና

Rate this item
(3 votes)
በተረጋጋ አንደበት ነገሮችን የማስረዳት ችሎታውና ገለፃው ትኩረትን የመሳብ አቅም አለው፡፡ አንደበተ ርቱዕ ነው፡፡ ምናልባት የሬዲዮ ጋዜጠኛና የሥነ ፅሁፍ ባለሙያ መሆኑ ሳይጠቅመው አልቀረም፡፡ “ስለ ኢትዮጵያ ክፉ ክፉውን ሳይሆን ቀናውን ማሰብ ይበጃል” የሚል ፅኑ እምነት አለው፡፡ በእድሜም በእውቀትም መብሰሉ ያመጣው ድምዳሜ ይመስላል።…
Rate this item
(0 votes)
ፓርቲው ከሌሎች ጋር የመዋሃድ እቅዱ በጉባኤው ይፀድቃል ተብሎ ይጠበቃል ሰማያዊ ፓርቲ ነገ በሚያደርገው 2ኛ ጠቅላላ ጉባኤ፣ ከአርበኞች ግንቦት 7 እና ከኢዴፓ ጋር ውህደት ለመፈፀም የተያዘውን እቅድ ያፀድቃል ተብሎ እንደሚጠበቅ የፓርቲው ሊቀ መንበር አቶ የሸዋስ አሰፋ አስታወቁ፡፡ “ተፎካካሪ ፓርቲዎች አንድ ሆነው…
Rate this item
(2 votes)
 በአሁኑ ወቅት የሀገሪቱ ፖለቲካ ከነበረበት አስፈሪ ድባብ ወደ ተስፋ ሰጪ ሁኔታ ተለውጧል ያለው አርበኞች ግንቦት 7፤ ከእንግዲህ አመጽ ለኢትዮጵያ ፖለቲካዊ ትግል አማራጭ መሆን የለበትም ብሏል፡፡ ንቅናቄው ሰሞኑን በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ በሰጠው መግለጫ፤የህዝቡ ትግልና በኢህአዴግ ውስጥ የተፈጠሩ የለውጥ ሃይሎች ጥምረት፣ የሃገሪቱን…
Rate this item
(0 votes)
 የእርዳታ ፈላጊዎች ቁጥር ወደ 8 ሚሊዮን እንደሚያሻቅብ ተጠቆመ በቤኒሻንጉልና በምዕራብ ወለጋ አዋሳኝ ሰሞኑን የፀጥታ ኃይሎች የወሰዱትን የህግ ማስከበር እርምጃ ተከትሎ አንፃራዊ መረጋጋት በመስፈኑ ለተፈናቃዮች እርዳታ ማቅረብ መጀመራቸውን የረድኤት ድርጅቶች አስታወቁ፡፡ ቀደም ሲል በግጭቱ ምን ያህል ሰዎች እንደተፈናቀሉ ለማወቅ አስቸጋሪ እንደነበር…
Rate this item
(26 votes)
አቶ በረከትና አቦይ ስብሃት ሃሳብ ክፉኛ ተተቸባለፈው ሳምንት ቅዳሜና እሁድ በመቀሌ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት በሃገሪቱ ወቅታዊ ፖለቲካዊ ጉዳዮች ላይ በተካሄደው ውይይት በአቶ በረከት ስምኦንና በሌሎች ምሁራን የመነሻ ፅሁፍ የቀረበ ሲሆን የአቶ በረከትና የአቦይ ስብሃት ሃሳብ ጠንካራ ትችትና ተቃውሞ ገጥሞታል፡፡በዚህ ውይይት መድረክ…
Rate this item
(3 votes)
ከ6ሺ ብር ወደ 71 ሺ ብር፣ ከ7 ሺ ብር ወደ 140 ሺ ብር አሻቅቧልየፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን፤ ለንግድና ለድርጅት አገልግሎት በሚያከራያቸው ቤቶች ላይ ከ500 እስከ 2200 ፐርሰንት የሚደርስ የዋጋ ጭማሪ ያደረገ ሲሆን ከሁለት ሺህ በላይ ተከራዮች ጭማሪው ፍትሃዊ አይደለም ሲሉ ተቃውሟቸውን…