ዜና

Rate this item
(2 votes)
 ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ በለውጥ አመራርነት ወደ ስልጣን ከመጡበት ያለፈው አንድ ዓመት ወዲህ በኢትዮጵያ በማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ መስክ የተመዘገበው ለውጥ በምሁራን እየተገመገመ ነው፡፡ ትናንት (አርብ) ረፋድ የጀመረውና በጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አዘጋጅነት የሚካሄደው የግምገማ መድረኩ ዛሬም ቀጥሎ የሚውል ሲሆን 17 ያህል…
Rate this item
(1 Vote)
በዘረኝነትና ጥላቻ ምክንያት የዜጎችን ሞትና መፈናቀል መንግስት በአስቸኳይ እንዲያስቆም፤ ዘረኝነትና ጥላቻን በተለያየ አግባብ የሚያራምዱ አካላትን ለህግ እንዲያቀርብና ኢትዮጵያውያን በመረጡት የሃገሪቱ ቦታ የመኖር ህገ መንግስታዊ መብታቸው እንዲጠበቅ የፖለቲካ ድርጅቶች ጠየቁ፡፡ መኢአድና ኢህአፓን ጨምሮ ሰባት ድርጅቶች በወቅታዊ ጉዳይ ላይ በጋራ በሰጡት ጋዜጣዊ…
Rate this item
(1 Vote)
“የዜጐች መብት በፖለቲካ ግርዶሽና ፍጆታ መጣስ የለበትም” እጣ የወጣባቸው የኮዬ ፈጬ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ለባለእድለኞች ያለምንም ቅድመ ሁኔታ እንዲሰጡ የጠየቀው የኢትዮጵያ ሶሻል ዲሞክራቲክ ፓርቲ (ኢሶዴፓ) ቤቱን ዕጣ ለደረሳቸው ዜጐች አለማስተላለፍ የህግ ጥሰትን ያስከትላል ብሏል፡፡ የአዲስ አበባና ኦሮሚያ ድንበር ሳይካለል ቤቶቹ…
Rate this item
(1 Vote)
100 ሚ. ብር ተመድቧል በሶማሌ ጅግጅጋ ከተማ ባለፈው ዓመት ሐምሌ 28 ቀን 2010 ዓ.ም በተፈጠረው ግጭት ቤት ንብረታቸው የወደመባቸውን ዜጐች፣ በ100 ሚሊዮን ብር ሊያቋቁም መሆኑን የክልሉ መንግስት አስታውቋል፡፡ በግጭቱ ከ4ሺህ በላይ ዜጐች መኖሪያ ቤታቸው መውደሙንና የንግድ ተቋማትና የሸቀጣሸቀጥ መደብሮቻቸውም ከጥቅም…
Rate this item
(10 votes)
 በ7 ቀን ውስጥ ቤት እንዲያፈርሱ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቷቸዋል የሱሉልታ ከተማ አስተዳደር በርካታ ቤቶችን ህገ ወጥ ናቸው በሚል ለማፍረስ የ7 ቀናት ማስጠንቀቂያ የሰጠ ሲሆን ነዋሪዎች ጠቅላይ ሚኒስትሩ እንዲታደጓቸው ተማፅነዋል፡፡ የከተማው አስተዳደር እንዲፈርሱ ውሣኔ ባሳለፈባቸው መኖሪያ ቤቶች በር ላይ በቀይ ቀለም የኤክስ ምልክት…
Rate this item
(5 votes)
 “የዘር ፖለቲካ በህግ መታገድ አለበት” - አቶ እንዳርጋቸው ፅጌ ከ11 ወራት በፊት በሀገሪቱ የተፈጠረውና በዜጐች ትልቅ ተስፋ የተጣለበት የለውጥ ሂደት በአክራሪና ጽንፈኛ የፖለቲካ ሃይሎች የመክሸፍ ስጋት እንደተጋረጠበት “አርበኞች ግንቦት 7” አስታወቀ፡፡ “ለዘላቂው የሚበጀንን ለዘብተኛውን መንገድ ትተን፣ ዋልታ ለረገጡ አጥፊ ጽንፈኞች…