ዜና
- “ምርጫ ቦርድ ተዓማኒ አልነበረም” መባሉን አንዳንድ አባላት ተቃወሙ - ቦርዱ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርና ሌሎች የማሟያ ምርጫዎችን ለማከናወን ዝግጁ ነው ተብሏል ከሰባት ወር በፊት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ሆነው የተሾሙት ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ፣ የመጀመሪያ የሥራ አፈፃፀም ሪፖርታቸውን ለህዝብ…
Read 7592 times
Published in
ዜና
“ከተባበርንና ልብ ከገዛን መከራችንን ማሳጠር እንችላለን” አርቲስት ታማኝ በየነ “ዓለም አቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት”፤ ከጉጂና ከጌዲኦ ለተፈናቀሉ ወገኖች መልሶ ማቋቋሚያ የሚውል 31.4 ሚሊዮን ብር የለገሰ ሲሆን በአማራና ቅማንት ግጭት ለተፈናቀሉ ወገኖች 3 ሚሊዮን ብር ለግሷል፡፡ ባለፈው ረቡዕ ረፋድ ላይ ቦሌ…
Read 7699 times
Published in
ዜና
Saturday, 18 May 2019 00:00
“በጋዜጠኛው ላይ ኢ-ሰብአዊ ድርጊት የፈፀሙትን ለህግ አቀርባለሁ” - የኮንሶ ዞን አስተዳደር
Written by አለማየሁ አንበሴ
በደቡብ ክልል የኮንሶ ዞን ዋና አስተዳደር ጽ/ቤት፤ ዳዊት ዋሲይሁን በተባለ ጋዜጠኛ ላይ በግለሰቦች የተፈፀመውን ድብደባና ኢ-ሰብአዊ ድርጊት በጽኑ አውግዞ፣ ጥቃቱን የፈጸሙትን ወገኖች አድኖ ለህግ እንደሚያቀርብ አስታወቀ፡፡ በህጋዊ መንገድ ለሥራ ጉዳይ ሚያዚያ 25 ቀን 2011 ዓ.ም በኮንሶ ከተማ ተገኝቶ ለዘገባ ስራ…
Read 7958 times
Published in
ዜና
የእውቁ ፖለቲከኛና ሃኪም ፕ/ር አስራት ወልደስ 20ኛ የሙት አመት፣ ፓርቲዎች፣ የአዲስ አበባ ነዋሪዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ነገ ከ8 ሰአት ጀምሮ በመኢአድ ጽ/ቤት ይዘከራል፡፡ ባለፈው ማክሰኞ በፕ/ር አስራት የመቃብር ስፍራ ማለትም በአዲስ አበባ መንበረ ፀባኦት ቅድስት ስላሴ ካቴድራል በሶስት የፖለቲካ…
Read 1010 times
Published in
ዜና
አዲስ አድማስ ጋዜጣ ቅዳሜ ግንቦት 3 ቀን 2011 ዓ.ም ባወጣው ዕትሙ፣ “የልብ ማዕከሉ ይፈተሽ” በሚል ርዕስ ስር ያቀረበው ፅሑፍ፤ ለአገርና ለወገን ከፍተኛ አስተዋፅኦ እያደረገ የሚገኘውን የልብ ህክምና ማዕከሉን ስራና ተግባር የሚያጎድፍ፣ እውነታን የማይገልጽና ማስረጃ የሌለው ተራ ወቀሳ ነው፡፡ በጋዜጣው ላይ…
Read 1177 times
Published in
ዜና
ኢ/ር ታከለ ኡማ በአሜሪካ የሚገኙ የንግድ ማህበረሰብ ጋር ዛሬ ሊወያዩ ነውበአሜሪካ የስራ ጉብኝት ላይ የሚገኙት የአዲስ አበባ መስተዳደር ከንቲባ ኢ/ር ታከለ ኡማ ሶስት መቶ በላይ የሚሆኑ በአሜሪካ ለሚገኙ የዲያስፖራ የሙያ ማህበር እና ተቋማት ባለቤቶች እና አባላቶች ጋር ተወያይቶ የስራ ውጤት…
Read 887 times
Published in
ዜና