ዜና

Rate this item
(1 Vote)
- “ምርጫ ቦርድ ተዓማኒ አልነበረም” መባሉን አንዳንድ አባላት ተቃወሙ - ቦርዱ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርና ሌሎች የማሟያ ምርጫዎችን ለማከናወን ዝግጁ ነው ተብሏል ከሰባት ወር በፊት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ሆነው የተሾሙት ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ፣ የመጀመሪያ የሥራ አፈፃፀም ሪፖርታቸውን ለህዝብ…
Rate this item
(1 Vote)
 “ከተባበርንና ልብ ከገዛን መከራችንን ማሳጠር እንችላለን” አርቲስት ታማኝ በየነ “ዓለም አቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት”፤ ከጉጂና ከጌዲኦ ለተፈናቀሉ ወገኖች መልሶ ማቋቋሚያ የሚውል 31.4 ሚሊዮን ብር የለገሰ ሲሆን በአማራና ቅማንት ግጭት ለተፈናቀሉ ወገኖች 3 ሚሊዮን ብር ለግሷል፡፡ ባለፈው ረቡዕ ረፋድ ላይ ቦሌ…
Rate this item
(1 Vote)
 በደቡብ ክልል የኮንሶ ዞን ዋና አስተዳደር ጽ/ቤት፤ ዳዊት ዋሲይሁን በተባለ ጋዜጠኛ ላይ በግለሰቦች የተፈፀመውን ድብደባና ኢ-ሰብአዊ ድርጊት በጽኑ አውግዞ፣ ጥቃቱን የፈጸሙትን ወገኖች አድኖ ለህግ እንደሚያቀርብ አስታወቀ፡፡ በህጋዊ መንገድ ለሥራ ጉዳይ ሚያዚያ 25 ቀን 2011 ዓ.ም በኮንሶ ከተማ ተገኝቶ ለዘገባ ስራ…
Rate this item
(2 votes)
የእውቁ ፖለቲከኛና ሃኪም ፕ/ር አስራት ወልደስ 20ኛ የሙት አመት፣ ፓርቲዎች፣ የአዲስ አበባ ነዋሪዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ነገ ከ8 ሰአት ጀምሮ በመኢአድ ጽ/ቤት ይዘከራል፡፡ ባለፈው ማክሰኞ በፕ/ር አስራት የመቃብር ስፍራ ማለትም በአዲስ አበባ መንበረ ፀባኦት ቅድስት ስላሴ ካቴድራል በሶስት የፖለቲካ…
Rate this item
(1 Vote)
አዲስ አድማስ ጋዜጣ ቅዳሜ ግንቦት 3 ቀን 2011 ዓ.ም ባወጣው ዕትሙ፣ “የልብ ማዕከሉ ይፈተሽ” በሚል ርዕስ ስር ያቀረበው ፅሑፍ፤ ለአገርና ለወገን ከፍተኛ አስተዋፅኦ እያደረገ የሚገኘውን የልብ ህክምና ማዕከሉን ስራና ተግባር የሚያጎድፍ፣ እውነታን የማይገልጽና ማስረጃ የሌለው ተራ ወቀሳ ነው፡፡ በጋዜጣው ላይ…
Rate this item
(2 votes)
ኢ/ር ታከለ ኡማ በአሜሪካ የሚገኙ የንግድ ማህበረሰብ ጋር ዛሬ ሊወያዩ ነውበአሜሪካ የስራ ጉብኝት ላይ የሚገኙት የአዲስ አበባ መስተዳደር ከንቲባ ኢ/ር ታከለ ኡማ ሶስት መቶ በላይ የሚሆኑ በአሜሪካ ለሚገኙ የዲያስፖራ የሙያ ማህበር እና ተቋማት ባለቤቶች እና አባላቶች ጋር ተወያይቶ የስራ ውጤት…