ዜና
የምርጫ 97” ቀውስን ተከትሎ፣ ሰኔ 1 ቀን 1997 ዓ.ም በአዲስ አበባ፣ በመንግስት የፀጥታ ኃይሎች የተገደሉ የመብት ጠያቂ ሰማዕታትን የሚዘክር መርሃ ግብር፣ ምሁራንና ታዋቂ ሰዎች በተገኙበት ዛሬ ጠዋት በመኢአድ ቢሮ ይካሄዳል፡፡ ይህን “ዝክረ ሰማዕታት” ያዘጋጁት የመላ ኢትዮጵያውያን አንድነት ድርጅት (መኢአድ) እና…
Read 5783 times
Published in
ዜና
ከ6 ወር በኋላ “ሸገር ዳቦ”ን ለገበያ ያቀርባል በሰዓት 80ሺህ ዳቦ የማምረት አቅም ያለው የዳቦ ፋብሪካ ግንባታ የመሠረት ድንጋይ የተጣለ ሲሆን ፋብሪካው ከ6 ወር በኋላ ሲጠናቀቅ፣ “ሸገር ዳቦ” እያመረተ ለገበያ ያቀርባል ተብሏል፡፡ የፋብሪካውን ግንባታ የሚድሮክ ቴክኖሎጂ ግሩፕ አባል የሆነው ሆራይዘን ፕላንቴሽን…
Read 1492 times
Published in
ዜና
“እኒህ እናት ዕድለኛ እናት ናቸው፤ ለምን እንደተፈጠሩ የሚያውቁ፣ ሰው ሆነው ሰውን ያዳኑ፣ ከዘር በላይ ከቀለም በላይ፣ ከጾታ በላይ፣ ሰውነት ሰው ለማዳን መዋል እንደሚችል ያስተማሩን ጀግና ሰው ናቸው፡፡ ጀግንነት ሰው መሆን፣ ጀግንነት ሰው ማዳን እና ጀግንነት ለተረሱት መቆም መሆኑን እኒህ ሴት…
Read 3385 times
Published in
ዜና
በምዕራብ ወለጋ በታጣቂዎች በተፈፀመ ጥቃት 6 ሰዎች ተገደሉ በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ወለጋ አካባቢ ባለፈው ረቡዕ በታጣቂ ቡድኖች በደረሰ የቦንብ ጥቃት ስድስት ሰዎች መገደላቸው የተገለፀ ሲሆን በአካባቢው የመከላከያ ሠራዊቱ እንቅስቃሴ ከመቼውም ጊዜ በላይ ማየሉን የተባበሩት መንግስታት የሰብአዊ ድጋፍ ማስተባበሪያ ተቋም አስታውቋል፡፡…
Read 2820 times
Published in
ዜና
ባለፉት ሁለት አመታት በሀገሪቱ የተለያዩ ክፍሎች በተከሰቱ ግጭቶች ከተፈናቀሉ 3 ሚሊዮን ዜጐች መካከል 1.9 ሚሊዮን ያህሉ ወደ ቀዬአቸው መመለሳቸውን የተባበሩት መንግስታት የሰብአዊ ድጋፍ ማስተባበሪያ ተቋም ሰሞኑን ባወጣው ሪፖርቱ አስታውቋል፡፡ ተቋሙ ከየዞኑ ባሰባሰበው መረጃ መሰረት ከምዕራብ ወለጋ ከተፈናቀሉት መካከል 97 በመቶ…
Read 2466 times
Published in
ዜና
አንድ ኩንታል ጤፍ 3ሺ 300 ብር ደርሷል ጤፍን ጨምሮ የመሠረታዊ ሸቀጦች ዋጋ በአጭር ጊዜ ውስጥ በከፍተኛ መጠን የናረ ሲሆን በስንዴ ዱቄት እጥረት ሳቢያም ዳቦ ቤቶች መቸገራቸውን ለማወቅ ተችሏል፡፡ ላለፉት ሶስት አመታት እምብዛም ጭማሪ አሳይቶ የማያውቀው የጤፍ ዋጋ፤ ከአንድ ወር ወዲህ…
Read 4192 times
Published in
ዜና