ዜና

Rate this item
(6 votes)
በአዳዲስ የቢዝነስና የስራ ፈጠራ ሃሳቦች አፍላቂነታቸውና በፈር-ቀዳጅ ኢንቨስተርነታቸው በሚታወቁት ኢትዮጵያዊው ኢኮኖሚስትና ባለሃብት በአቶ ኤርሚያስ አመልጋ የሕይወት ታሪክና ስራዎች ዙሪያ የሚያጠነጥነውና በደራሲና ጋዜጠኛ አንተነህ ይግዛው የተጻፈው “የማይሰበረው - ኤርሚያስ አመልጋ” የተሰኘው የሕይወት ታሪክ መጽሐፍ ከመጪው ሰኞ ጀምሮ በገበያ ላይ ይውላል፡፡አጠቃላይ ዝግጅቱ…
Rate this item
(2 votes)
 “አገሪቱም ሆነ ፓርቲዎች ለምርጫው አልተዘጋጁም” በኢትዮጵያ ዲሞክራሲያዊ የለውጥ እርምጃዎችና መጪ ሁኔታዎች ላይ አተኩሮ በፎረም ፎር ስተዲስ በተዘጋጀው የውይይት መድረክ ላይ ጥናታዊ ጽሑፍ ያቀረቡ ምሁራን መጪው አገራዊ ምርጫ መራዘም እንዳለበት ገለፁ፡፡ “ዲሞክራሲያዊ የለውጥ ጉዞ በኢትዮጵያ፤ የለውጥ እርምጃዎች አንድምታዎቻቸው እና አማራጮቻቸው” በሚል…
Rate this item
(0 votes)
“ከተጐጂ ቤተሰቦች ተቃውሞ ገጥሞታል ቦይንግ ኩባንያ በኢትዮጵያና በኢንዶኔዥያ የአውሮፕላን አደጋዎች ህይወታቸው ላለፈ የአደጋው ተጐጂ ቤተሰቦች የ100 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ እንደሚያደርግ ያስታወቀ ሲሆን የተጐጂ ቤተሰቦችና ጠበቆች ግን ገንዘቡ በቂ አይደለም ሲሉ ተቃውመዋል፡፡ ኩባንያው፤ ቦይንግ 737 ማክስ 8 የተሰኘው የአደጋው መንስኤ የሆነው…
Rate this item
(1 Vote)
በህዝብ ተቃውሞና መጠነ ሰፊ እንቅስቃሴ ወደ ስልጣን የመጣው የዶ/ር ዐቢይ አህመድ የአመራር ቡድን ለውጡን እየመራሁ፣ የሀገሪቱን የዲሞክራሲ የሽግግር ሂደት አሳልጣለሁ ብሎ ቃል ከገባበት ጊዜ ጀምሮ በርካታ ውጤታማ ተግባራትን አከናውኗል፡፡ እነዚህ ውጤታማ ተግባራት በአንፃሩ፤ በተለያዩ ተግዳሮቶች የተፈተኑ፣ የበርካቶችን ክቡር ህይወትም ያሣጡ…
Rate this item
(13 votes)
 የመፈንቅለ መንግስት ሙከራ ነው ከተባለውና የአማራ ክልል አመራሮችንና የመከላከያ ኢታማዦር ሹምና ባልደረባቸውን ህይወት ካሣጣው ክስተት ጋር በተገናኘ በባህርዳርና በአዲስ አበባ ከ250 በላይ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር ዋሉ፡፡ ቅዳሜ ሰኔ 15 ቀን 2011 ዓ.ም ከቀኑ 11 ሰዓት በባህርዳር ከተማ በስብሰባ ላይ ነበሩ…
Rate this item
(5 votes)
 በአማራ ክልል አመራሮችና በመከላከያ ኢታማዦር ሹም ላይ የተፈፀሙ ግድያዎችን በጥብቅ እንደሚያወግዝ የገለፀው የአሜሪካ መንግሥት፤ ኢትዮጵያውያን በዚህ አስቸጋሪ ወቅት ለሀገራዊ አንድነታቸው በጋራ እንዲቆሙ ጥሪ አቀረበ፡፡በአመራሮቹና በወታደራዊ መኮንኖቹ ላይ የተፈፀመው ግድያ ጉዳቱ ለቤተሰቦቻቸው ብቻ ሳይሆን ለሀገሪቱም ትልቅ ጉዳትና ኪሣራ ነው ያለው የአሜሪካ…