ዜና
Saturday, 06 July 2019 13:55
በአሜሪካ ተቀምጠው “የጥላቻ ንግግር” የሚያሠራጩትን ለህግ ለማቅረብ እንቅስቃሴ ተጀምሯል
Written by አለማየሁ አንበሴ
ፌስቡክ በአማርኛ የሚሰራጩ መልዕክቶች የምትቆጣጠር ኢትዮጵያዊት ቀጥሯል በአሜሪካ ተቀምጠው የጥላቻ ንግግር የሚያሠራጩ ኢትዮጵያውያንን በህግ ተጠያቂ ለማድረግ እንቅስቃሴ መጀመሩን የኢትዮጵያ አሜሪካውያን የዜጐች ም/ቤት ያስታወቀ ሲሆን፤ ትልቁ የማህበራዊ ሚዲያ ፌስ ቡክ በበኩሉ፤ በአማርኛ ቋንቋ የሚሠራጩ የጥላቻ ንግግሮችን ለመቆጣጠር ኢትዮጵያዊት የአማርኛ ቋንቋ አርታኢ…
Read 8725 times
Published in
ዜና
በአዳዲስ የቢዝነስና የስራ ፈጠራ ሃሳቦች አፍላቂነታቸውና በፈር-ቀዳጅ ኢንቨስተርነታቸው በሚታወቁት ኢትዮጵያዊው ኢኮኖሚስትና ባለሃብት በአቶ ኤርሚያስ አመልጋ የሕይወት ታሪክና ስራዎች ዙሪያ የሚያጠነጥነውና በደራሲና ጋዜጠኛ አንተነህ ይግዛው የተጻፈው “የማይሰበረው - ኤርሚያስ አመልጋ” የተሰኘው የሕይወት ታሪክ መጽሐፍ ከመጪው ሰኞ ጀምሮ በገበያ ላይ ይውላል፡፡አጠቃላይ ዝግጅቱ…
Read 9123 times
Published in
ዜና
“አገሪቱም ሆነ ፓርቲዎች ለምርጫው አልተዘጋጁም” በኢትዮጵያ ዲሞክራሲያዊ የለውጥ እርምጃዎችና መጪ ሁኔታዎች ላይ አተኩሮ በፎረም ፎር ስተዲስ በተዘጋጀው የውይይት መድረክ ላይ ጥናታዊ ጽሑፍ ያቀረቡ ምሁራን መጪው አገራዊ ምርጫ መራዘም እንዳለበት ገለፁ፡፡ “ዲሞክራሲያዊ የለውጥ ጉዞ በኢትዮጵያ፤ የለውጥ እርምጃዎች አንድምታዎቻቸው እና አማራጮቻቸው” በሚል…
Read 1689 times
Published in
ዜና
“ከተጐጂ ቤተሰቦች ተቃውሞ ገጥሞታል ቦይንግ ኩባንያ በኢትዮጵያና በኢንዶኔዥያ የአውሮፕላን አደጋዎች ህይወታቸው ላለፈ የአደጋው ተጐጂ ቤተሰቦች የ100 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ እንደሚያደርግ ያስታወቀ ሲሆን የተጐጂ ቤተሰቦችና ጠበቆች ግን ገንዘቡ በቂ አይደለም ሲሉ ተቃውመዋል፡፡ ኩባንያው፤ ቦይንግ 737 ማክስ 8 የተሰኘው የአደጋው መንስኤ የሆነው…
Read 1071 times
Published in
ዜና
በህዝብ ተቃውሞና መጠነ ሰፊ እንቅስቃሴ ወደ ስልጣን የመጣው የዶ/ር ዐቢይ አህመድ የአመራር ቡድን ለውጡን እየመራሁ፣ የሀገሪቱን የዲሞክራሲ የሽግግር ሂደት አሳልጣለሁ ብሎ ቃል ከገባበት ጊዜ ጀምሮ በርካታ ውጤታማ ተግባራትን አከናውኗል፡፡ እነዚህ ውጤታማ ተግባራት በአንፃሩ፤ በተለያዩ ተግዳሮቶች የተፈተኑ፣ የበርካቶችን ክቡር ህይወትም ያሣጡ…
Read 1330 times
Published in
ዜና
Tuesday, 02 July 2019 11:37
በመፈንቅለ መንግስትና በባለሥልጣናት ግድያ ተጠርጥረው የተያዙት ከ250 በላይ ደርሰዋል
Written by አለማየሁ አንበሴ
የመፈንቅለ መንግስት ሙከራ ነው ከተባለውና የአማራ ክልል አመራሮችንና የመከላከያ ኢታማዦር ሹምና ባልደረባቸውን ህይወት ካሣጣው ክስተት ጋር በተገናኘ በባህርዳርና በአዲስ አበባ ከ250 በላይ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር ዋሉ፡፡ ቅዳሜ ሰኔ 15 ቀን 2011 ዓ.ም ከቀኑ 11 ሰዓት በባህርዳር ከተማ በስብሰባ ላይ ነበሩ…
Read 7192 times
Published in
ዜና