ዜና

Rate this item
(3 votes)
 በትግራይ ክልል በሽረ አዲ ዳዕሮ ከተማ ነዋሪዎች በክልሉ እየተፈፀመ ነው ያሉትን መጠነ ሰፊ የመልካም አስተዳደር ችግር በመቃወም ሠላማዊ ሰልፍ ያደረጉ ሲሆን፤ አረና ፓርቲ ‹‹ሠልፉ ህዝቡ መብቱን የጠየቀበት ነው›› ብሏል፡፡ በሠላማዊ ሰልፉ ላይ እስከ 15ሺህ የሚገመት የከተማዋ ነዋሪ መሳተፉ የተገለፀ ሲሆን…
Rate this item
(2 votes)
 “በፖለቲካና በብሔር ምክንያት የታሠረ የለም” - መንግስት አለማቀፍ የትግራይ ተወላጆች ንቅናቄ››፤ “የፖለቲካ እስረኞች ናቸው” ያላቸውን የትግራይ ተወላጅ እስረኞች ለማስፈታት፣ 20ሺህ ፊርማ አሰባስቦ፣ ለተባበሩት መንግስታት የሰብአዊ መብት ኮሚሽን ክስ ሊያቀርብ መሆኑን አስታወቀ፡፡ የጠ/ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ አስተዳደር በሙስና ጠርጥሮ ያሠራቸው የቀድሞ…
Rate this item
(1 Vote)
‹‹ይህን ያህል በጀት ለመመደብ አቅም የለኝም›› ምርጫ ቦርድ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ም/ቤት ለ3 ወር የጠየቀው የ3.8 ሚ.ብር ባጀት ተቀባይነት ባለማግኘቱ ምክንያት የሚጠበቅበትን ኃላፊነት እየተወጣ አለመሆኑን አስታወቀ፡፡ ኢህአዴግን ጨምሮ ከ107 በላይ ፓርቲዎች የቃልኪዳን ሰነድ ተፈራርመው የመሠረቱት የፓርቲዎች የጋራ ም/ቤት፤ ለ3 ወራት…
Rate this item
(1 Vote)
በሰንደቅ አላማ ቀን በሕግ ከፀደቀው የሪፐብሊኩ ሰንደቅ አላማ ውጪ ይዞ መገኘት በሕግ እንደሚያስቀጣ የተገለፀ ሲሆን ዜጎች በሕግ የፀደቀውን ሕጋዊ ሰንደቅ አላማ ብቻ መያዝ እንዳለባቸው ተጠቁሟል፡፡ከነገ በስቲያ ሰኞ ለ12ኛ ጊዜ የሚከበረው ብሔራዊ የሰንደቅ አላማ ቀን፤ በሕዝብ የሚነሱትን የተለያዩ ጥያቄዎች ለውይይት በማቅረብ፣…
Rate this item
(0 votes)
በጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ የተቋቋመው የአዲስ አበባ ባለ አደራ ም/ቤት፣ በነገው ዕለት ለጠራው ሠላማዊ ሰልፍ ከመንግስት ምላሽ እየጠበቀ መሆኑ ተገለጸ፡፡ ትላንት ም/ቤቱ በተቃውሞ ታጅቦ በጽህፈት ቤቱ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ፤ በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ ለማካሄድ ባቀደው ሰላማዊ ሰልፍ ላይ በተቃውሞ የሚያነሳቸውን ዋና…
Rate this item
(6 votes)
የዕውቁ የሙዚቃ ጠቢብ ኤልያስ መልካ የቀብር ሥነሥርዓት ጴጥሮስ ወ ጳውሎስ ቤ/ክርስቲያን ዛሬ ከቀኑ 9 ሰዓት ተፈጸመ፡፡ በብሔራዊ ቲያትር በተዘጋጀው የሽኝት ፕሮግራም ላይ የአዲስ አበባ ከተማ ም/ ከንቲባ ታከለ ኡማን ጨምሮ የባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ዶ/ር ሂሩት ካሣና ሌሎችም የመንግስት ባለሥልጣናት ተገኝተዋል፡፡በዚህ…