ዜና
የፓርቲው ፕሬዚዳንትና ምክትሉ ይመረጣሉ በአዲስ አበባ ከተማ ብቻ ከ10 ሺህ በላይ አባላት መመዝገቡን ያስታወቀው ‹‹ባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ›› (ባልደራስ)በነገው እለት መስራች ጠቅላላ ጉባኤውን ያካሂዳል፡፡ በጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ የሚመራው ‹‹ባልደራስ›› በነገው ዕለት በአዲስ አበባ የመላ ኢትዮጵያውያን አንድነት ድርጅት (መኢአድ) ፅ/ቤት ውስጥ በሚያካሂደው…
Read 12093 times
Published in
ዜና
Saturday, 08 February 2020 14:49
በቻይና የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች ተማፅኖአችን ሰሚ አላገኘም ሲሉ አማረሩ
Written by አለማየሁ አንበሴ
በኮሮናቫይረስ በከፍተኛ ደረጃ በተጠቃችው የቻይና ውሃን ግዛት የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች፣ መንግስት ወደ ሀገራቸው እንዲመልሳቸው ቢማፀኑም ምላሽ የሚሠጣቸው አካል ማጣታቸውን አስታወቁ፡፡ ተማሪዎቹ በተለያዩ የማህበራዊ መገናኛ መድረኮችና በመገናኛ ብዙኃን ባስተላለፏቸው መልዕክቶች፣ በየዩኒቨርስቲያቸው ማደሪያ ክፍሎች ተዘግቶባቸው ላለፉት 15 ቀናት መውጣትና መንቀሳቀስ እንዳልቻሉ ጠቁመዋል::…
Read 11501 times
Published in
ዜና
ጣቢያው በዘገባዎቹ የቤተ ክርስቲያኒቱን ስም አጉድፏል ተብሏል ጴጥሮሳውያን ህብረት የተሰኘውና ለቤተ ክርስቲያን መብት መጠበቅ እንደሚሟገት የገለፀው ማህበር፤ የኦኤምኤን የቴሌቪዥን ጣቢያ ላይ ክስ ማቅረቡን ገለፀ፡፡ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ጴጥሮሳውያን የቤተ ክርስቲያን ክብርና መብት አስጠባቂ ህብረት ለጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት፣ ለሠላም…
Read 2209 times
Published in
ዜና
“እሳትን በእሳት ለማጥፋት መሞከር ነበልባሉን ያብሰዋል እንጂ እሳቱን አያጠፋውም” በ2010 የተደረገውን የመንግስት ለውጥ ተከትሎ በተቀሰቀሱ ግጭቶች በርካታ ወገኖች ለሞት፣ ለአካል ጉዳትና ለስደት ከተዳረጉባቸው አካባቢዎች አንዱና ዋንኛው ነው፤ የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል፡፡ በዚህ ክልል በ2010 መጨረሻና በ2011 መግቢያ ወራት ላይ…
Read 1109 times
Published in
ዜና
ኢትዮጵያ በ17ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ከአለም ሀገራት ጋር ያላትን መጠነ ሰፊ ዲፕሎማሲያዊና የንግድ ግንኙነት በዝርዝር ያስረዳል የተባለ ደብዳቤ በእንግሊዝ ሀገር ብሪትሽ ላይብረሪ ውስጥ ተደብቆ መገኘቱን ላይብረሪው አስታውቋል፡፡ ደብዳቤው በ1622 አካባቢ፣ በአፄ ሱስንዮስ ዘመነ መንግስት፣ ኢትዮጵያ ምን መልክ እንደነበራት ግንዛቤ የሚሰጥ…
Read 1563 times
Published in
ዜና
- ቫይረሱ በተቀሰቀሰበት ከተማ ከ300 በላይ ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች አሉ - ኬኒያን ጨምሮ 5 የአፍሪካና በርካታ አገራት ወደ ቻይና በረራ አቁመዋል - የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ቻይና የሚያደርገውን በረራ ቀጥሏል - በሽታው የወቅቱ አሳሳቢ የምድራችን የጤና ስጋት ተብሏል የዓለም የጤና ድርጅት…
Read 11408 times
Published in
ዜና