ዜና
Saturday, 12 September 2020 12:31
የኮሮና ቫይረስ ከመጋቢት እስከ ነሐሴ በስድስት ወር 61ሺ 700 ሰዎች በቫይረሱ ተይዘዋል
Written by መታሰቢያ ካሳዬ
- በመዲናዋ በነሐሴ ወር በ3 ሳምንት ብቻ በኮሮና የሞቱ ሰዎች ቁጥር በ5 ወራት ከሞተው በእጥፍ ይበልጣል - በቀጣዮቹ ሳምንታት በርካታ ጽኑ ህሙማን ወደ ህክምና ማዕከል ሊገቡ እንደሚችሉ ተሰግቷል - በሽታውን ለመቆጣጠር ተጥሎ የነበረው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ነሐሴ 30 አብቅቷል በአገራችን…
Read 8844 times
Published in
ዜና
እስከ ጳጉሜ ባለው የክረምት ወቅት ከ6 መቶ ሺህ በላይ ዜጐች በጐርፍ መጠቃታቸውን የብሔራዊ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን ሪፖርት አስታውቋል፡፡ ኮሚሽኑ በድረ ገፁ ይፋ ባደረገው ሪፖርቱ፤ በክረምቱ በአፋርና በኦሮሚያ የተጠበቀው የጐርፍ አደጋ መከሰቱን ጠቁሞ፤ በዚህም ከ6 መቶ ሺህ በላይ ዜጐች መጐዳታቸውንና…
Read 4544 times
Published in
ዜና
Saturday, 12 September 2020 12:29
ቤተ ክርስቲያኒቱ ጥቃቶችን ለመከላከል የሚያስችሉ ስልቶች መንደፏን አስታወቀች
Written by አለማየሁ አንበሴ
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን በተለያዩ አካባቢዎች በእምነት ተቋማቶቿና በምዕመኖቿ ላይ የሚደርሱ ጥቃቶችን ለመከላከል የሚያስችሉ ስልቶችን መንደፏን የጠቆመች ሲሆን በቅርቡ በኦሮሚያ ጥቃት ለተፈፀመባቸው ተጐጂዎች የ3 ቢሊዮን ብር እርዳታ እያሰባሰበች መሆኑን ለማወቅ ተችሏል፡፡ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ይሁንታ የተቋቋመ…
Read 1121 times
Published in
ዜና
አስደማሚ የሸገር ፕሮጅቶች----ከአድዋ የሚተካከል ድል በህዳሴ ግድብ---ወደ ህዋ ያመጠቅናት ሳተላይት--ጠ/ሚኒስትሩ ያሸነፉት ታሪካዊ የኖቤል ሽልማት--ከ5 ሚ. በላይ ችግኞች በአረንጓዴ አሻራ--አስከፊው የኮሮና ወረርሽኝ--- የነውጠኞች ሁከትና ግርግር ---አሰቃቂ ሞትና ውድመት----የዳያስፖራ ጽንፈኞች የአመጽ ጥሪ --የ"ዳውን ዳውን" ፖለቲካ አቀንቃኞች-- ያወዛገበ የብሔራዊ መግባባት መድረክ --የህግ የበላይነትና…
Read 11014 times
Published in
ዜና
Sunday, 06 September 2020 15:36
በአፋር ከ40 ሺህ በላይ ሰዎች በጐርፍ ሲፈናቀሉ፤ ከ32ሺህ በላይ አደጋ ተጋርጦባቸዋል
Written by አለማየሁ አንበሴ
የአፋር ክልልን ደጋግሞ እያጠቃ የሚገኘው የጐርፍ አደጋ፣ እስካሁን ከ40ሺህ በላይ ነዋሪዎችን ያፈናቀለ ሲሆን አሁንም ከ32ሺህ በላይ የሚሆኑት ስጋት ተጋርጦባቸዋል ተብሏል:: የተባበሩት መንግስታት የሰብአዊ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ከትላንት በስቲያ ይፋ ባደረገው ሪፖርቱ፤ በአማራና በትግራይ ደጋማ አካባቢዎች በሚዘንበው ዝናብ የሚፈጠረው ጐርፍ በ11 የአፋር…
Read 9310 times
Published in
ዜና
Sunday, 06 September 2020 15:34
ቤተ ክርስቲያኒቱ ለተጐጂዎች የ3 ቢ. ብር ድጋፍ ማሰባሰብ መርሃ ግብር ይፋ አደረገች
Written by አለማየሁ አንበሴ
ቤተ ክርስቲያኒቱ በኦሮሚያ ክልል ጥቃት ለተፈፀመባቸው ምዕመኖች በአጠቃላይ የ3 ቢሊዮን ብር ድጋፍ የማሰባሰብ እንቅስቃሴ ይፋ ያደረገች ሲሆን እስከ ዛሬ የተሰባሰበው 40 ሚሊዮን ብር እስከ ነሐሴ 30 ቀን 2012 ለተጐጂዎች ይከፋፈላል ተብሏል፡፡ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን እርዳታና መልሶ ማቋቋም አብይ…
Read 9323 times
Published in
ዜና