ዜና
ከአዲስ አበባ ተነስተው ወደ ደብረ ማርቆስ በ"ኤፍ ኤም" የሕዝብ ማመላለሻ አውቶቡስ ሲጓዙ የነበሩ 34 መንገደኞች በሰሜን ሸዋ ዞን በታጣቂዎች ታገቱ። እገታው የተፈጸመው ግንቦት 11 ቀን 2018 ዓ.ም. በገብረ ጉራቻ እና በፊቼ ከተሞች መካከል "ዓሊዶሮ" ተብሎ በሚጠራ አካባቢ ሲሆን፣ ታጣቂዎቹ አውቶቡሱን…
Read 1373 times
Published in
ዜና
ከአዲስ አበባ ተነስተው ወደ ደብረ ማርቆስ በ"ኤፍ ኤም" የሕዝብ ማመላለሻ አውቶቡስ ሲጓዙ የነበሩ 34 መንገደኞች በሰሜን ሸዋ ዞን በታጣቂዎች ታገቱ። እገታው የተፈጸመው ግንቦት 11 ቀን 2018 ዓ.ም. በገብረ ጉራቻ እና በፊቼ ከተሞች መካከል "ዓሊዶሮ" ተብሎ በሚጠራ አካባቢ ሲሆን፣ ታጣቂዎቹ አውቶቡሱን…
Read 1373 times
Published in
ዜና
Thursday, 21 May 2026 18:21
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሚፈጸሙ የጅምላ እስሮች አሳሳቢ መሆናቸውን ኢሰመኮ ገለጸ
Written by Administrator
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በጸጥታ አካላት የሚፈጸሙ ከሕግ አግባብ ውጪ የሆኑ የአፈሳና የጅምላ እስር ድርጊቶች አሁንም አሳሳቢ ሆነው መቀጠላቸውን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታውቋል። ኮሚሽኑ በክልሉ አንዳንድ ፖሊስ ጣቢያዎች ባደረገው የሰብዓዊ መብቶች ክትትል ላይ ተመስርቶ በቅርቡ ባወጣው ሪፖርት፤ ያለ ፍርድ…
Read 1768 times
Published in
ዜና
Thursday, 21 May 2026 18:20
55 ኢትዮጵያውያን የተከበረውን የአውሮፓ ህብረት ነፃ የትምህርት ዕድል አሸነፉ
Written by Administrator
በዚህ ዓመት 55 ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች የተከበረውንና በከፍተኛ ውድድር የሚገኘውን የአውሮፓ ህብረት የኤራስመስ ፕላስ ነፃ የትምህርት ዕድል ማሸነፋቸው ተበሰረ። ይህ ታላቅ ስኬት ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ የትምህርት ልህቀትና የተማሪዎች ተንቀሳቃሽነት ያላትን የላቀ አፈፃፀም በድጋሚ ያረጋገጠ ሲሆን፣ በተከታታይ ለ10ኛ ዓመት ከአፍሪካ በምርጥ 3…
Read 1186 times
Published in
ዜና
Thursday, 21 May 2026 18:16
“ለቤቶች ግንባታ ፕሮግራማችን ከአለም ባንክ አንድም ሽልንግ አልተበደርንም!”
Written by Administrator
የኬንያው ፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ ሀገራቸው እያካሄደች ያለውን ታላቅና አቅምን ያገናዘበ የቤቶች ልማት ፕሮግራም በፅኑ የተከላከሉ ሲሆን፣ ለዚህ ግዙፍ እቅድ ማስፈጸሚያ ከዓለም ባንክ “አንድም ሽልንግ” እንዳልተበደሩ በኩራት ገልጸዋል። በ13ኛው የዓለም የከተሞች ፎረም ላይ ንግግር ያደረጉት ፕሬዝዳንቱ፣ በአፍሪካ ትልቁ ነው የተባለውን ይህንን…
Read 985 times
Published in
ዜና
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በወላይታ ዞን ዳሞት ጋሌና ዳሞት ፑላሳ ወረዳዎች እንዲሁም በሻንቶ ከተማ አስተዳደር ውስጥ ከ72 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸው የተለያዩ የልማት ፕሮጀክቶች ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ሆነዋል። ዛሬ ተመርቀው ለአገልግሎት ከበቁት መሠረተ ልማቶች መካከል በ50 ሚሊዮን ብር ወጪ የተገነባውና…
Read 634 times
Published in
ዜና

