ዜና

Rate this item
(5 votes)
 የቀድሞ የ”ግንቦት 7” ዋና ፀሃፊ ፖለቲከኛና የነፃነት ታጋይ አንዳርጋቸው ፅጌ በቅርቡ ለንባብ ካበቁትና ባለፈው ቅዳሜ በጊዮን ሆቴል ከተመረቀው “የታፋኙ ማስታወሻ” የተሰኘ መፅሃፋቸው ሽያጭ የተገኘውን 100ሺህ ብር ለመከላከያ ሰራዊት ለግሰዋል።አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ ድጋፉን ከትናንት በስቲያ ለመከላከያ የውጭ ግንኙነት ዋና ዳይሬክተር ብ/ጀነራል…
Rate this item
(1 Vote)
 ከ130 ሺህ በላይ ተፈናቅለዋል በቅርቡ በኮንሶ ዞንና አጎራባቾች በተከሰተው ግጭትና የታጣቂዎች ጥቃት 66 ሰዎች መገደላቸውንና 39 መቁሰላቸውን ያመለከተው የደቡብ ክልል የሰላምና ፀጥታ ቢሮ ሪፖርት፤ ከ130 ሺ በላይ ሰዎች መገደላቸውንም ጠቁሟል።ጥቃቱ በኮንሶ ዞን፣ አማሮ፣ ደራሼና አሌ ወረዳዎችን ያካለለ ሲሆን በድርጊቱ ተሳታፊ…
Rate this item
(2 votes)
 የቀድሞ የ”ግንቦት 7” ዋና ፀሃፊ ፖለቲከኛና የነፃነት ታጋይ አንዳርጋቸው ፅጌ በቅርቡ ለንባብ ካበቁትና ባለፈው ቅዳሜ በጊዮን ሆቴል ከተመረቀው “የታፋኙ ማስታወሻ” የተሰኘ መፅሃፋቸው ሽያጭ የተገኘውን 100ሺህ ብር ለመከላከያ ሰራዊት ለግሰዋል።አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ ድጋፉን ከትናንት በስቲያ ለመከላከያ የውጭ ግንኙነት ዋና ዳይሬክተር ብ/ጀነራል…
Rate this item
(0 votes)
 ሻለቃ አትሌት ሀይሌ ገ/ስላሴ በሆቴልና ሪዞርቶቹ ለሚስተናገዱ የመከላከያ ሰራዊት አባላት በሙሉ የ25 በመቶ ቅናሽ ማድረጉን ያስታወቀ ሲሆን ሌሎች ባለሀብቶችም ተመሳሳይ የዋጋ ቅናሽ ለማድረግ ቃል መግባታቸው ታውቋል፡፡ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ሰሞኑን በፓርላማ በሰጡት ማብራሪያ፤ ዜጎች የሃገር ዳር ድንበር ጠባቂ ለሆነውና የመከላከያ ሰራዊት…
Rate this item
(1 Vote)
 በማይካድራ በንፁሃን ላይ ጭፍጨፋ ፈፅመው ወደ ሱዳን የተሰደዱ ወንጀለኞችን መንግስት ተከታትሎ ለህግ እንደሚያቀርብ ያስታወቀ ሲሆን በክልሉ በጦርነት ለተጎዱ ዜጎች በረድኤት ድርጅቶች ድጋፍ እየተደረገ ነው ብሏል።የተባበሩት መንግስታትና የኢትዮጵያ መንግስት በትግራይ ክልል አፋጣኝ ሰብአዊ ድጋፍ በሚደረግበት ሁኔታ ላይ መስማማታቸውን ተከትሎ፣ የረድኤት ድርጅቶች…
Rate this item
(0 votes)
 በአዲስ አበባ ከተማ የኤች.አይ.ቪ ቫይረስ በደማቸው ውስጥ የሚገኝ ሰዎችን ቁጥር 110 ሺ እንደሚጠጋና በከተማዋ በየዕለቱ 4 ሰዎች በቫይረሱ እንደሚያዙ መረጃዎች ጠቁመዋል።በከተማዋ በቫይረሱ ከተያዙት ሰዎች መካከል 67 በመቶ የሚሆኑት ዕድሜያቸው ከ30 ዓመት በታች መሆኑንና ይህም በሽታው ወጣቱን የማህበረሰብ ክፍል በእጅጉ እያጠቃ…