ዜና

Rate this item
(7 votes)
 - “ሀገር ውስጥ ብንሆንም ሃገራችን ናፍቆናል” - “በህይወት ኖሮ ይህን ማየት ቀላል አይደለም” ለ30 አመታት በጣሊያን ኢምባሲ ተጠልለው የኖሩት ሁለቱ የቀድሞ የደርግ ከፍተኛ ባለስልጣናት ሌ/ኮለኔል ብርሃኑና ባየህና እና ሌ/ጀነራል አዲስተድላ ከሰኞ ጀምሮ ባሉት ቀናት ከኤምባሲው ቅጥር ግቢ ወጥተው በነፃነት ከቤተሰቦቻቸው…
Rate this item
(7 votes)
 • “ሰውም ሞቶብናል፤ ንብረታችን ወድሞብናል፤ የጫካ ነዋሪዎች ሆነናል” • “እኔ ራሴ 250 አስከሬን ቆጥሪያለሁ፤ አሁንም በየጫካው ፍለጋ ላይ ነን” • የሟቾች የጅምላ ቀብር ተፈፅሟል ሰሞኑን በቤኒሻንጉል ክልል በመተከል በተፈፀመው አሰቃቂ ዘር ተኮር ጭፍጨፋ ከ100 በላይ ንፁሀን ዜጎች የተገደሉ ሲሆን ጭፍጨፋው…
Rate this item
(1 Vote)
በቀድሞው ይፋትና ጥሙጋ አውራጃ ውስጥ ይገኝ ነበር- ገምዛ ወረዳ፡፡ የወረዳው ዋና ከተማ እድሜም እነ ደብረ ብርሃን ይቀድማል ይላሉ የአካባቢው አባቶች። በ1987 ዓ.ም ያልተጠበቀ የጎርፍ አደጋ እስኪከሰት ድረስ ወደ 23 የሚጠጉ ቀበሌዎችን አካትቶ ገምዛ ወረዳ ተብሎ ነበር የሚጠራው።አሁንም ምርጫ ቦርድ ምርጫ…
Rate this item
(3 votes)
መሰረት የአመራር ውዝግብ ውስጥ የገባው የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) የምርጫ ቦርድ ባስቀመጠው አቅጣጫ በሁለት ወር ጊዜ ውስጥ ጠቅላላ ጉባኤ አድርጎ ችግሩን ለመፍታት እንቅስቃሴ መጀመሩን አመራር የድርጅቱ አቶ ቀጄላ መርዳሳ ለአዲስ አድማስ አስታወቁ። “የምርጫ ቦርድ ያስቀመጠው የችግር መፍቻ አማራጭ፣ እኛ የምንፈልገውና…
Rate this item
(1 Vote)
 ከ20 በላይ ፓርቲዎች ቢሰረዙም፣ ቁጥራቸው እየጨመረ ነው ቀጣዩ ብሄራዊ ምርጫ ግንቦት 28 ቀን 2013 ዓ.ም እንዲካሄድ ትናንት ምርጫ ቦርድ ከፖለቲካ ድርጅቶች ጋር ባደረገው ምክክር ተወስኗል። የምርጫው የመጨረሻ ውጤትም ሰኔ 21 ቀን 2013 ዓ.ም ይፋእንዲደረግ የእጩዎች ምግዘባ ይካሄዳል። ከየካቲት 8 እስከ…
Rate this item
(1 Vote)
Ethiopia's Prime Minister Abiy Ahmed said on Thursday he had deployed forces to the western Benishangul-Gumuz region, a day after gunmen killed more than 100 people in the area, which has seen regular ethnic violence. On Wednesday, the state-run Ethiopian…