ዜና
Saturday, 26 December 2020 10:01
የቀድሞ የደርግ ባለስልጣናት ከ30 ዓመት በኋላ ተናገሩ (በተለይ ለአዲስ አድማስ)
Written by አለማየሁ አንበሴ
- “ሀገር ውስጥ ብንሆንም ሃገራችን ናፍቆናል” - “በህይወት ኖሮ ይህን ማየት ቀላል አይደለም” ለ30 አመታት በጣሊያን ኢምባሲ ተጠልለው የኖሩት ሁለቱ የቀድሞ የደርግ ከፍተኛ ባለስልጣናት ሌ/ኮለኔል ብርሃኑና ባየህና እና ሌ/ጀነራል አዲስተድላ ከሰኞ ጀምሮ ባሉት ቀናት ከኤምባሲው ቅጥር ግቢ ወጥተው በነፃነት ከቤተሰቦቻቸው…
Read 15431 times
Published in
ዜና
Saturday, 26 December 2020 09:53
“በመተከል የተፈፀመው ጥቃት በባለስልጣናት የታገዘ ነው” - የጥቃቱ ሰለባዎች
Written by አለማየሁ አንበሴ
• “ሰውም ሞቶብናል፤ ንብረታችን ወድሞብናል፤ የጫካ ነዋሪዎች ሆነናል” • “እኔ ራሴ 250 አስከሬን ቆጥሪያለሁ፤ አሁንም በየጫካው ፍለጋ ላይ ነን” • የሟቾች የጅምላ ቀብር ተፈፅሟል ሰሞኑን በቤኒሻንጉል ክልል በመተከል በተፈፀመው አሰቃቂ ዘር ተኮር ጭፍጨፋ ከ100 በላይ ንፁሀን ዜጎች የተገደሉ ሲሆን ጭፍጨፋው…
Read 12610 times
Published in
ዜና
Saturday, 26 December 2020 09:49
“የቀድሞ ወረዳችን እንዲመለስልን 25 ዓመት ሙሉ ጮኸናል” የገምዛ ወረዳ ነዋሪ
Written by ናፍቆት ዩሴፍ
በቀድሞው ይፋትና ጥሙጋ አውራጃ ውስጥ ይገኝ ነበር- ገምዛ ወረዳ፡፡ የወረዳው ዋና ከተማ እድሜም እነ ደብረ ብርሃን ይቀድማል ይላሉ የአካባቢው አባቶች። በ1987 ዓ.ም ያልተጠበቀ የጎርፍ አደጋ እስኪከሰት ድረስ ወደ 23 የሚጠጉ ቀበሌዎችን አካትቶ ገምዛ ወረዳ ተብሎ ነበር የሚጠራው።አሁንም ምርጫ ቦርድ ምርጫ…
Read 12097 times
Published in
ዜና
መሰረት የአመራር ውዝግብ ውስጥ የገባው የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) የምርጫ ቦርድ ባስቀመጠው አቅጣጫ በሁለት ወር ጊዜ ውስጥ ጠቅላላ ጉባኤ አድርጎ ችግሩን ለመፍታት እንቅስቃሴ መጀመሩን አመራር የድርጅቱ አቶ ቀጄላ መርዳሳ ለአዲስ አድማስ አስታወቁ። “የምርጫ ቦርድ ያስቀመጠው የችግር መፍቻ አማራጭ፣ እኛ የምንፈልገውና…
Read 12126 times
Published in
ዜና
ከ20 በላይ ፓርቲዎች ቢሰረዙም፣ ቁጥራቸው እየጨመረ ነው ቀጣዩ ብሄራዊ ምርጫ ግንቦት 28 ቀን 2013 ዓ.ም እንዲካሄድ ትናንት ምርጫ ቦርድ ከፖለቲካ ድርጅቶች ጋር ባደረገው ምክክር ተወስኗል። የምርጫው የመጨረሻ ውጤትም ሰኔ 21 ቀን 2013 ዓ.ም ይፋእንዲደረግ የእጩዎች ምግዘባ ይካሄዳል። ከየካቲት 8 እስከ…
Read 11411 times
Published in
ዜና
Thursday, 24 December 2020 10:30
Ethiopia's PM says forces have been sent into Benishangul-Gumuz region
Written by Administrator
Ethiopia's Prime Minister Abiy Ahmed said on Thursday he had deployed forces to the western Benishangul-Gumuz region, a day after gunmen killed more than 100 people in the area, which has seen regular ethnic violence. On Wednesday, the state-run Ethiopian…
Read 4192 times
Published in
ዜና