ዜና
• ክልከላውን በሰላማዊ ሰልፍ ባወገዙ ወጣቶች ላይ ፖሊስ ጥይት በመተኮሱ የቆሰሉና የተጎዱ ወጣቶች አሉ • በመቶዎች የሚቆጠሩ ባጃጆች በክሬን እየተጫኑ ተወስደዋል ተብሏል • ከ95% በላይ አሽከርካሪዎች የአማራ ተወላጆች በሆኑበት የሥራ ዘርፍ ላይ የተደረገው ክልከላ አማራውን ለማዳከም ከአዲስ አበባ ለማስወጣት ታስቦ…
Read 1819 times
Published in
ዜና
Sunday, 12 March 2023 10:21
በማኅበራዊ ሚዲያዎች ላይ የተጣለው ገደብ እንዲነሳ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ተቋማት ጠየቁ
Written by መታሰቢያ ካሳዬ
መንግስት ማህበራዊ መገናኛ ብዙሃንን ካገደ አንድ ወር ሆኖታል መንግስት ከየካቲት 2 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ በማኅበራዊ መገናኛ ዘዴዎች ላይ የጣለውን ገደብ እንዲያነሳ አለም አቀፉ የሰብአዊ መብት ተሟጋች አምነስቲ ኢንተርናሽናል እና የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ(ኢሰመጉ) ጠይቀዋል።ህብረተሰቡ በስፋት በሚጠቀምባቸውና የማኅበራዊ መገናኛ ዘዴዎች…
Read 1127 times
Published in
ዜና
ቴክኖሎጂው በራሱ ባለሙያዎች አቅም መበልጸጉን አስታውቋል ሕብረት ባንክ ያሻሻለውን የ*811# ዩኤስኤስዲ ኮድ እና የሞባይል ባንኪንግ መተግበሪያ፣ በራሱ የውስጥ ሰራተኞች አቅም በማበልጸግ አገልግሎቱን በይፋ አስጀምሯል፡፡ ሕብረት ባንክ የተሻሻለውን የሞባይል ባንኪንግ አገልግሎት በራሱ የአይቲ ቡድን በመተግበር በሃገራችን የመጀመሪያው ባንክ ነው ተብሏል።ሕብረት ባንክ…
Read 1104 times
Published in
ዜና
• 226ሺ ካሬ ሜትር መሬት ላይ ምርመራ እየተካሄደ ነው ተብሏል • 640 የሚሆኑ ሰዎች ከሙስና ጋር የተያያዘ ክስ ተመስርቶባቸዋል ባለፈው ህዳር ወር ላይ ለተቋቋመው የብሔራዊ ፀረ ሙስና ኮሚቴ በደረሱ ጥቆማዎች ላይ ምርመራ ተደርጎ 2.2 ቢሊዮን ብር የሚገመት የህዝብ ንብረት በሙስና…
Read 1201 times
Published in
ዜና
ቴክኖሎጂው በራሱ ባለሙያዎች አቅም መበልጸጉን አስታውቋል ሕብረት ባንክ ያሻሻለውን የ*811# ዩኤስኤስዲ ኮድ እና የሞባይል ባንኪንግ መተግበሪያ፣ በራሱ የውስጥ ሰራተኞች አቅም በማበልጸግ አገልግሎቱን በይፋ አስጀምሯል፡፡ ሕብረት ባንክ የተሻሻለውን የሞባይል ባንኪንግ አገልግሎት በራሱ የአይቲ ቡድን በመተግበር በሃገራችን የመጀመሪያው ባንክ ነው ተብሏል።ሕብረት ባንክ…
Read 916 times
Published in
ዜና
Saturday, 04 March 2023 10:54
የዘንድሮው የአድዋ በዓልን በምኒልክ አደባባይ ማክበር አለመቻሉ ነዋሪውን አስቆጣ
Written by መታሰቢያ ሳሣዬ
• በዓሉን ለማክበር የወጣ አንድ መምህር በጥይት ተመቶ ህይወቱ አልፏል • በርካቶች በፀጥታ ሀይሎች በተተኮሰባቸው ጥይት ከፍተኛ ጉዳት ደርሶባቸዋል ተብሏል • የቅዱስ ጊዮርጊስ በዓለ ንግስ በአስለቃሽ ጭስ ተስተጓጉሏል • በቤተክርስቲያን ቅጥር ግቢ ውስጥ በርካታ ህጻናትና አቅመ ደካሞች ከፍተኛ ጉዳት ደርሶባቸዋል…
Read 1771 times
Published in
ዜና