Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62
Print this page
Saturday, 03 September 2011 12:48

ዜማ ብእር.. ነገ ዝግጅቱን ያቀርባል

Written by 
Rate this item
(0 votes)

ዜማ ብእር የሴት ደራሲያን ማህበር ነገ ጧት ..እናትና ጥበብ.. በሚል ርስ የእንቁጣጣሽ ኪነ ጥበባዊ ዝግጅቱን ቦሌ በሚገኘው ..ፀሐይና ልጆቿ.. ሕንጻ ያቀርባል፡፡ በዝግጅቱ የማህበሩ አባላትና ሌሎች እድምተኞች ኪነጥበባዊ ዝግጅቶቻቸውን ያቀርባሉ፡፡

Read 3631 times

Latest from