Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62
Saturday, 27 August 2011 13:36

ነገ ..አና ካሬኒና.. ላይ ውይይት ይካሄዳል

Written by 
Rate this item
(0 votes)

የሊዮ ቶልስቶይ ድርሰት የሆነውና በተመሳሳይ ርእስ አቶ ወጋየሁ በለው ወደ አማርኛ የተተረጐመው ..አና ካሬኒና.. ረዥም ልቦለድ መሐፍ ለውይይት እንደሚቀርብ የሚዩዚክ ሜይ ዴይ ኢትዮጵያ የመፃህፍት ንባብና የውይይት ክበብ አስታወቀ፡፡ ውይይቱ ነገ ከቀኑ 8 ሰዓት በአምስት ኪሎው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተመዘክር አዳራሽ ይካሄዳል፡፡ የመነሻ ሃሳብ በማቅረብ የሚያወያዩት አቶ አለማየሁ አሊ ናቸው፡፡

Read 4671 times Last modified on Saturday, 27 August 2011 13:40