Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62
Print this page
Saturday, 20 August 2011 11:08

.የሸረሪት ድር.. ፊልም ነገ ይመረቃል

Written by 
Rate this item
(1 Vote)

በመዋዕል ታደሰ ተፎ የተዘጋጀው ..የሸረሪት ድር.. የአማርኛ ፊልም ነገ ከቀኑ 8 ሰዓት በዋነኝነት በሐርመኒ ሆቴል የሚመረቅ ሲሆን በአዲስ አበባ ፊልም ቤቶችና በሌሎች ከተሞች በተመሳሳይ ዕለት እንደሚመረቅ ተገለፀ፡፡ የ100 ደቂቃ ልብ አንጠልጣይ ፊልሙን ሰርቶ ለማጠናቀቅ ሁለት ዓመት እንደፈጀ አዘጋጆቹ ተናግረዋል፡፡ አሸባሪነትን ብጡ በማድረግ በተሰራው ፊልም አርቲስት ችሮታው ከልካይ፣ እንቁስላሴ ወ/አገኘሁ፣ አልማዝ ኃይሌ፣ ጃንክሎዝ ሮዜል፣ ሰብለ ተፈራ፣ ታጠቅ መለሰና ሌሎችም ተውነዋል፡፡

Read 4687 times

Latest from