Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62
Print this page
Monday, 08 August 2011 09:36

..ሰማያዊ ዐይን.. ትያትር አንደኛ ዓመቱን ነገ ያከብራል

Written by 
Rate this item
(0 votes)

በጋዜጠኛ ተስፋዬ ሽመልስ የተዘጋጀው ..ሰማያዊ ዐይን.. የተሰኘው ትያትር መታየት የጀመረበትን አንደኛ ዓመት በማስመልከት ነገ ከሰዓት በኋላ ክብረ በዓል እንደሚኖር አዘጋጁ ለአዲስ አድማስ ገልል፡፡ በቅርቡ የአዲስ አበባ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ባዘጋጀው ውድድር ትያትሩ የተሸለመ ሲሆን ክብረ በዓሉ ይህንኑ በማስመልከት ጭምር እንደተዘጋጀ ለማወቅ ተችሏል፡፡ ይኸው ትያትር ካሁን ቀደም በሲቪል ሰርቪስ  ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የመንግስት ባለሥልጣናት እንዲሁም ለሌሎች ተመልካቾች በክፍለ ሀገር የታየ ሲሆን ከነገ ወዲያ ሰኞ ምሽት፣ በፌዴሬሽን ምክር ቤት አዳራሽ በክፍያ ለኢትዮጵያ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ይታያል፡፡

Read 4375 times

Latest from