Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62
Print this page
Saturday, 24 November 2012 12:56

የአፄ ሱስንዮስ ዜና መዋእል ናቸው

Written by 
Rate this item
(2 votes)

የካቶሊክ ሀይማኖት ተከታየ በመሆናቸው በሕዝብ ተቃውሞ ከስልጣን የወረዱት አፄ ሱስንዮስ ዜና መዋእል ወደ አማርኛ ተተረጐመ፡፡ መፅሐፉን ከግእዝ ወደ አማርኛ የተረጐሙት አቶ አለሙ ኃይሌ ናቸው፡፡
በመፅሐፉ የጀርባ ሽፋን ላይ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲው ፕሮፌሰር ሽፈራው በቀለ እና ፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም አስተያየት የሰጡ ሲሆን ፕሮፌሰር መስፍን “ሀገር ወዳድ ኢትዮጵያን ገንዘብ አዋጥተው ከሚያሳትሟቸው መፃህፍት ይህ የመጀመርያው ነው” ብለዋል፡፡

Read 6768 times

Latest from