በኮንሶ አካባቢ የመሬት አቀማመጥ ላይ ያተኮረው የሁለት ሳምንት ፎቶ አውደርእይ በመጪው ማክሰኞ ይከፈታል አምስት ኪሎ በሚገኘው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተመዘክር የሚካሄደውን አውደርእይ በመተባበር ያዘጋጁት የአውሮፓ ሕብረት ኮሚሽን እና የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ናቸው፡፡
በኮንሶ አካባቢ የመሬት አቀማመጥ ላይ ያተኮረው የሁለት ሳምንት ፎቶ አውደርእይ በመጪው ማክሰኞ ይከፈታል አምስት ኪሎ በሚገኘው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተመዘክር የሚካሄደውን አውደርእይ በመተባበር ያዘጋጁት የአውሮፓ ሕብረት ኮሚሽን እና የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ናቸው፡፡