Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62
Saturday, 24 November 2012 12:23

ከ“ድጡ ወደ ማጡ” እና “ወይ አንቺ ሐገር” ተመረቀ

Written by 
Rate this item
(2 votes)

በአንጋፋው ገጣሚ እና ፀሐፌ ተውኔት አያልነህ ሙላቱ የተዘጋጁትን 2400 ገፆች ያሉዋቸው “ከድጡ ወደ ማጡ” እና “ወይ አንቺ ሐገር” ሁለት የግጥም መፃሕፍት ባለፈው ማክሰኞ ምሽት በሂልተን ተመረቁ፡፡ “ወይ አንቺ ሀገር” ከ1963 እስከ 1967 የተዘጋጁ የግዛተ አፄ ግጥሞች የተካተቱበት ሲሆን “ከድጡ ወደ ማጡ” ከ1967-1983 የተፃፉ የግዛተ ደርግ ግጥሞች ናቸው፡፡ አያልነህ ከግጥም ሥራዎቹ ባሻገር በ”ሾተላይ”፣ “ድሀ አደግ”፣ “በጋሜ መቅረት”፣ “መንታ እናት” እና ሌሎችም ትያትሮቹ እንዲሁም ባሳተማቸው አስር መፃህፍት ይታወቃል፡፡

Read 3580 times