Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62
Print this page
Saturday, 17 November 2012 12:18

“ያልተዘመረላቸው” መጽሐፍ ማክሰኞ ይመረቃል

Written by 
Rate this item
(1 Vote)

ፀሐፊው የሐገር ባለውለታ ያሏቸው ኢትዮጵያውያን ታሪኮች የተካተቱበት “ያልተዘመረላቸው” የተሰኘ መጽሐፍ የፊታችን ማክሰኞ በ11፡30 ሰዓት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ጥናት ተቋም አዳራሽ ይመረቃል፡፡ በመጽሐፉ ታሪካቸው ከተፃፈላቸው መካከል ፊታውራሪ ሃብተጊዮርጊስ ዲነግዴ፣ ሰማዕቱ አቡነ ጴጥሮስ፣ ነጋድራስ ገብረሕይወት ባይከዳኝ፣ ሮማነወርቅ ካሳሁን፣ አቤ ጉበኛ፣ ወርቁ ማሞ፣ ደበበ ሰይፉ እና ገብረክርስቶስ ደስታ ይገኙበታል፡፡ በፍፁም ወልደማርያም የተዘጋጀው ባለ 273 ገፆች መጽሐፍ ዋጋው 45 ብር ነው፡፡

Read 3233 times

Latest from