Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62
Saturday, 10 November 2012 15:46

“ባለሥልጣኑ” ነገ እና ማክሰኞ ይመረቃል

Written by 
Rate this item
(1 Vote)

በአርቲስት ታምሩ ብርሃኑ የተዘጋጀው “ባለሥልጣኑ” የተሰኘው ፊልም ነገ እና ማክሰኞ እንደሚመረቅ አዘጋጆቹ አስታወቁ፡፡ በፊልሙ ላይ ታምሩ ብርሃኑ፣ ሱራፌል ተካ፣ ሃና ዮሐንስ፣ አበበ ተምትም፣ ወለላ አሰፋ፣ ታጠቅ ነጋሽ፣ ፍቅርተ ጌታሁን እና ሌሎችም ተውነዋል፡፡ ፊልሙ ነገ በአዲስ አበባ የግል ሲኒማ ቤቶች እና በመንግስታዊው የስቴርዮ ሲኒማ በዋነኛነት ደግሞ ማክሰኞ ምሽት በኢትዮጵያ ብሔራዊ ትያትር እንደሚመረቅ ተገልጿል፡፡

Read 3511 times