እስከ ፊታችን ሰንበት ክፍት ነው ። እኔ እና ደራሲ ባዩልኝ አያሌው አንድ መጽሐፍ እዚህ አውደ ርዕይ ላይ ለአንባቢያን እንዲደርስ አድርገናል ። ባለታሪኩ አቶ ታምራት ተመስገን ይባላል ። ከሊስትሮ እስከ የኮንስትራክሽን ድርጅት ባለቤት የሆነ ሰው ነው ። " ምስጉኑ ሰው " በሚል ርእስ ደራሲው አስጠርዞታል። መጽሐፍ በጃዕፋር ፣ በክብሩ ፣ እና በጦብያ ( መኮንን ፈንታው ) መጻሕፍት መደብሮች ታገኙታላችሁ ። ከሌላው ህይወት በማንበብ መማር ዝግጁ ለሆነ አንባቢ " ምስጉኑ ሰው " ዳጎስ ያለ ጉርሻ ነው ። ታነቡት ዘንድ እንጋብዛለን መልካም ንባብ !
Wednesday, 10 June 2026 06:31
አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ 18ኛው የመጻሕፍት አውደ ርዕይ ከትላንትና ወዳያ በእለተ ሰኞ ተከፍቷል
Written by Administrator
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና

