በገጣሚዋና በህክምና ባለሙያዋ ዶ/ር አበባ የሺጥላ የተሰናዳውና 66 ያህል ግጥሞችን የያዘው “እግዜር ቅኔ አማረው” የተሰኘው የግጥም ስብስብ መፅሐፍ ለንባብ በቃ፡፡
በመፅሐፉ ውስጥ የተካተቱ ግጥሞች በርካታ ማህበራዊ ርዕስ ጉዳዮችን የሚዳስሱ ፍሬያማ ግጥሞች ስለመሆናቸው መፅሐፉን የማንበብ ዕድል የገጠማቸው ግለሰቦች ገልፀዋል፡፡ ዶ/ር አበባ የሺጥላ ከውስጥ ደዌ ስፔሻሊስት ሀኪምነቷ ባሻገር እጅግ ጠንካራና በተለያዩ ማህራዊ ጉዳዮችም ንቁ ተሳትፎ ያላትና የተዋጣላት ገጣሚ እንደሆነችም ለማወቅ ተችሏል፡፡
“እግዜር ቅኔ አማረው” የግጥም ስብስብ መፅፍ በማህበራዊ ጉዳዮች ላይ የሚያጠነጥን ሲሆን በ102 ገጽ ተቀንብቦ በ150 ብር ለገበያ ቀርቧል፡፡
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Latest from Administrator
- የእስራኤል እና የኢራን ፍጥጫ
- Insights on Israel's Response: Interview with Mr. Tomer Bar-Lavi, Chargé d’Affaires at the Embassy of Israel to Ethiopia
- Barr, a vocal Trump critic, says he will ‘support the Republican ticket’ in November
- Iran president warns of ‘massive’ response if Israel launches ‘tiniest invasion’
- "አልሞቷል" ፊልም ዛሬ በዓለም ሲኒማ ይመረቃል