ዛሬ ምሽት
ከ11 ሰዓት ጀምሮ ፤ በአንጋፋው ብሔራዊ ትያትር
ሞሰብ ባህላዊ የሙዚቃ ቡድን በልዩ ተሰጥኦና ጥምረት ፣ በወዳጅነት እና በሙያ አክባሪነት ላለፉት አስር ዓመታት የሚታወቁ የሀገራችን ኪነ ጥበብ ድምቀቶች ናቸው።
የተመሰረቱበትን አስረኛ ዓመት ዛሬ ምሽት ከ11 ሰዓት ጀምሮ በአንጋፋው ብሔራዊ ትያትር ቤት በድምቀት ያከብራሉ ።
ሁላችሁም ተጋብዛችኩዋል።
መግቢያ 200 ብር ብቻ ነው ።
እንዳትቀሩ !