ዜማ ብዕር ኢትዮጵያ የሴቶች የሥነ-ፅሑፍ ማህበር የ2005 ዓ.ም. የመጀመርያ የሥነ-ፅሑፍ ዝግጅቱን ነገ እንደሚያቀርብ አስታወቀ፡፡ ካዛንቺስ በሚገኘው ዮፍታሔ ሲኒማ አዳራሽ ከጧቱ 3 ሰዓት ላይ መቅረብ የሚጀምረው ዝግጅት፤ የሥነ-ጽሁፍ ዝንባሌና ችሎታ ያላቸው ሴት ፀሐፍት መድረክ እንዲያገኙ ታልሞ የተሰናዳ ነው፡፡
ዜማ ብዕር ኢትዮጵያ የሴቶች የሥነ-ፅሑፍ ማህበር የ2005 ዓ.ም. የመጀመርያ የሥነ-ፅሑፍ ዝግጅቱን ነገ እንደሚያቀርብ አስታወቀ፡፡ ካዛንቺስ በሚገኘው ዮፍታሔ ሲኒማ አዳራሽ ከጧቱ 3 ሰዓት ላይ መቅረብ የሚጀምረው ዝግጅት፤ የሥነ-ጽሁፍ ዝንባሌና ችሎታ ያላቸው ሴት ፀሐፍት መድረክ እንዲያገኙ ታልሞ የተሰናዳ ነው፡፡