በአዳማ ዩኒቨርሲቲ ሜካኒካል ኢንጂነሪንግ አራተኛ ዓመት ተማሪ በሆነው ሠዓሊ ደረጀ ሰርኔሳ የተሣሉና የኦሮሞን ባህልና የሰዓሊውን ምናባዊ ፈጠራ የሚያሳዩ 40 ሥራዎች የቀረቡበት የሥዕል አውደ ርዕይ ነገ ይዘጋል፡፡ ሰዓሊው ባለፈው ሳምንት በአዳማ ሠዓሊያን ማህበር ምስረታ ላይ ሥራዎቹን ያቀረበ ሲሆን በወሊሶ ሁለገብ አዳራሽ የቀረበው የሥዕል አውደርእይ ትናንት ረፋዱ ላይ እንደተከፈተ ለማወቅ ተችሏል፡፡
በአዳማ ዩኒቨርሲቲ ሜካኒካል ኢንጂነሪንግ አራተኛ ዓመት ተማሪ በሆነው ሠዓሊ ደረጀ ሰርኔሳ የተሣሉና የኦሮሞን ባህልና የሰዓሊውን ምናባዊ ፈጠራ የሚያሳዩ 40 ሥራዎች የቀረቡበት የሥዕል አውደ ርዕይ ነገ ይዘጋል፡፡ ሰዓሊው ባለፈው ሳምንት በአዳማ ሠዓሊያን ማህበር ምስረታ ላይ ሥራዎቹን ያቀረበ ሲሆን በወሊሶ ሁለገብ አዳራሽ የቀረበው የሥዕል አውደርእይ ትናንት ረፋዱ ላይ እንደተከፈተ ለማወቅ ተችሏል፡፡