Saturday, 05 February 2022 12:05

“በገጠመኞች የታጀበ የህይወት ጉዞ” መፅሀፍ ዛሬ ይመረቃል

Written by 
Rate this item
(0 votes)

በኢትዮጵያ ህዝባዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ (ኢህዲሪ) ከፍተኛ ባለስልጣን የነበሩት ሌ/ጀነራል አዲስ ተድላ አየለ “በገጠመኝ የታጀበ የህይወት ጉዞ” መፅሀፍ ዛሬ ሳምንት  ጥር 28 ቀን 2014 ዓ.ም አምስት ኪሎ በሚገኘው የቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለስልጣን አዳራሽ ከቀኑ 8፡00 ጀምሮ ይመረቃል፡፡ በዕለቱ በጽሐፉ ላይ ዳሰሳ የሚደረግ ሲሆን ውይይትም ይካሄዳል ተብሏል፡፡
ሌ/ጀነራል አዲስ ተድላ ከፍተኛ የመንግስት ሀላፊ ሆነው በተሰማሩባቸው ተግባራት በዛ  ያሉና ጠቀሜታ ያላቸውን መረጃዎች የማካበት እድል የገጠማቸው ሲሆን፣እነዚህን መረጃዎች “በገጠመኝ የታጀበ የህይወት ጉዞ” በሚል በመፅሐፍ መልክ ያሳተሙት ስራቸው ነው፡፡ ዛሬ የሚመረቀው ዳጎስ ያለው ይሄው መፅሀፍ 686 ገፅ ያለው ሲሆን በ460 ብር ለገበያ ቀርቧል፡፡

Read 3554 times