የህብረት ለበጎ ኢትዮጵያውያን ድርጅት መስራቹ ባለ ቅን ልቡ አርቲስት ሰለሞን ቦጋለ የተወለደው የእለተ ገና ታህሳስ 29 ሲሆን የልደት በዓሉን በማስመልከት በዛሬው ዕለት ጥር 1/2014 ዓ/ም የልደት በአሉን አቅመ ደካሞችን ምሳ በማብላትና ለ10 ሰዎች በቋሚነት ስራ የመፍጠር ዕድል እና ለስራ ማስጀመሪያ ገንዘብ በመስጠት ልደቱን አከበረ።
አርቲስት ሰለሞን ቦጋለ ልደቱ እንዲከበርና ልደቱን ምክንያት በማድረግ የገንዘብ ድጋፍ ያደረጉለትን ጓደኞቹንና የደብል ብላክ ላውንጅን ባለቤት አቶ ክብሩ ብርሀኑን ከልብ አመሥግኗል።
(ዋልተንጉስ ዘሸገር)
Sunday, 09 January 2022 00:00
አርቲስት ሰለሞን ቦጋለ ልደቱን ከተቸገሩ ወገኖቻችን ጋር በጎ በመስራት አከበረ።
Written by Administrator
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Latest from Administrator
- የእስራኤል እና የኢራን ፍጥጫ
- Insights on Israel's Response: Interview with Mr. Tomer Bar-Lavi, Chargé d’Affaires at the Embassy of Israel to Ethiopia
- Barr, a vocal Trump critic, says he will ‘support the Republican ticket’ in November
- Iran president warns of ‘massive’ response if Israel launches ‘tiniest invasion’
- "አልሞቷል" ፊልም ዛሬ በዓለም ሲኒማ ይመረቃል