ጭንቅላት ዓለም ነው።
ዕድል ደግሞ እንደአንገት፣
ስንዞር የሚታይ…
ባግራሞት፣ በድንገት።
ካንገት በታች ያለው…
ትውልድ የሚያስቀጥል…
ዕድሜ የሚባለው የመኖሪያ ዘመን፣
ሕይወት ነው ይባላል…
አካል አጠቃላይ አንድ ላይ ሲተመን።
(ከበቃሉ ሙሉ “እኔ እና ክርስቶስ”)
ጭንቅላት ዓለም ነው።
ዕድል ደግሞ እንደአንገት፣
ስንዞር የሚታይ…
ባግራሞት፣ በድንገት።
ካንገት በታች ያለው…
ትውልድ የሚያስቀጥል…
ዕድሜ የሚባለው የመኖሪያ ዘመን፣
ሕይወት ነው ይባላል…
አካል አጠቃላይ አንድ ላይ ሲተመን።
(ከበቃሉ ሙሉ “እኔ እና ክርስቶስ”)