ጭንቅላት ዓለም ነው።
ዕድል ደግሞ እንደአንገት፣
ስንዞር የሚታይ…
ባግራሞት፣ በድንገት።
ካንገት በታች ያለው…
ትውልድ የሚያስቀጥል…
ዕድሜ የሚባለው የመኖሪያ ዘመን፣
ሕይወት ነው ይባላል…
አካል አጠቃላይ አንድ ላይ ሲተመን።
(ከበቃሉ ሙሉ “እኔ እና ክርስቶስ”)
Published in
የግጥም ጥግ
ጭንቅላት ዓለም ነው።
ዕድል ደግሞ እንደአንገት፣
ስንዞር የሚታይ…
ባግራሞት፣ በድንገት።
ካንገት በታች ያለው…
ትውልድ የሚያስቀጥል…
ዕድሜ የሚባለው የመኖሪያ ዘመን፣
ሕይወት ነው ይባላል…
አካል አጠቃላይ አንድ ላይ ሲተመን።
(ከበቃሉ ሙሉ “እኔ እና ክርስቶስ”)