በደራሲ ዮሐንስ ኃይለጊዮርጊስ የተሰናዳውና “ፍለጋ” (አስመመቴ) የተሰኘው መጽሐፍ ለንባብ በቃ፡፡ መጽሐፉ የሰው ልጅን በፍለጋ የተሞላ ህይወት የፍለጋውን አይነትና ብዛት በእጅጉ የሚመረምርና የሚተነትን ነውም ተብሏል፡፡ በ15 ዋና ዋና ክፍሎች ተከፋፍሎ በ200 ገጽ የተቀነበው መጽሐፉ፣ በ120 ብር እና በ20 ዶላር አየተሸጠ ነው፡፡
Saturday, 10 October 2020 13:04
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና