ታዋቂው የቴክኖሎጂ ኩባንያ ጎግል በስሩ በሚያስተዳድረው ዩቲዩብ ድረገጽ አማካይነት የህጻናትን መረጃዎች ያላግባብ ጥቅም ላይ አውሏል በሚል በእንግሊዝ የ3 ቢሊዮን ዶላር ክስ እንደተመሰረተበት ብሉምበርግ ዘግቧል፡፡
ኩባንያው ከ5 ሚሊዮን በላይ የሚሆኑ ከ13 አመት በታች ዕድሜ ያላቸውን እንግሊዛውያን ህጻናት መረጃዎች ያለፈቃድ በዩቲዩብ አሰራጭቷል ተብሎ ክስ እንደቀረበበት የጠቆመው ዘገባው፤ ፍርድ ቤት የጥፋተኝነት ውሳኔ ካሳለፈበት 3.2 ቢሊዮን ዶላር እንደሚከፍልና ገንዘቡ ለህጻናቱ በካሳ መልክ እንደሚከፋፈልም አመልክቷል፡፡
Published in
ከአለም ዙሪያ
Latest from Administrator
- የእስራኤል እና የኢራን ፍጥጫ
- Insights on Israel's Response: Interview with Mr. Tomer Bar-Lavi, Chargé d’Affaires at the Embassy of Israel to Ethiopia
- Barr, a vocal Trump critic, says he will ‘support the Republican ticket’ in November
- Iran president warns of ‘massive’ response if Israel launches ‘tiniest invasion’
- "አልሞቷል" ፊልም ዛሬ በዓለም ሲኒማ ይመረቃል