Saturday, 15 August 2020 15:02

“ዳኛው ማነው” ግለታሪክ መጽሐፍ ለንባብ በቃ

Written by  ናፍቆት ዮሴፍ
Rate this item
(5 votes)

 በኢህአፓ አባሏ አምባሳደር ታደለች ኃይለሚካኤል የተፃፈውና በአምባሳደሯ የልጅነት፣ የኢህአፓ የትግል ጉዞና በኢህአፓ መስራቹ የትዳር አጋራቸው ብርሃነ መስቀል ገዳ ታሪክ ላይ የሚያጠነጥነው “ዳኛው ማን ነው” መጽሐፍ ለንባብ በቃ፡፡ መጽሐፉ የባልና ሚስቱን የኢህአፓ ትግልና ሂደት አምባሳደሯ ከልጅነት እስከ እውቀት ያሳለፏቸውን የህይወት ኡደቶች በስፋት እንደሚተነትን ታውቋል፡፡
በ442 ገጽ የተቀነበበው መጽሐፉ፣ በ295 ብር እና በ24.5 ዶላር ለገበያ ቀርቧል፡፡

Read 15876 times