አበባው አብቦ ንቡ ገብቶልህ
እንግዲህ ጉብሌ ማር ካላበላህ...
“እንኳንስ ማርና...
አላየሁም ሠፈፍ...”
እያልህ በመራራ፣ ዜማ ከመንሠፍሠፍ...
ያ!... የቀፎው አውራ፣ ማሩን የደበቀው
ንብ ሆኖ ሲመጣ...
ጭስ ሆነህ ጠብቀው!
Published in
የግጥም ጥግ
አበባው አብቦ ንቡ ገብቶልህ
እንግዲህ ጉብሌ ማር ካላበላህ...
“እንኳንስ ማርና...
አላየሁም ሠፈፍ...”
እያልህ በመራራ፣ ዜማ ከመንሠፍሠፍ...
ያ!... የቀፎው አውራ፣ ማሩን የደበቀው
ንብ ሆኖ ሲመጣ...
ጭስ ሆነህ ጠብቀው!