Saturday, 08 August 2020 15:23

ሠም እና ሠም

Written by 
Rate this item
(5 votes)

አበባው አብቦ ንቡ ገብቶልህ
እንግዲህ ጉብሌ ማር ካላበላህ...
“እንኳንስ ማርና...
አላየሁም ሠፈፍ...”
እያልህ በመራራ፣ ዜማ ከመንሠፍሠፍ...
ያ!... የቀፎው አውራ፣ ማሩን የደበቀው
ንብ ሆኖ ሲመጣ...
ጭስ ሆነህ ጠብቀው!

Read 2528 times