ሜሮን ጌትነት ደርሳው ከቶማስ በየነ እና ዮሐንስ ገብረአብ ጋር ያዘጋጁት “ያልተከፈለበት” የ98 ደቂቃ ሮማንቲክ ድራማ ፊልም፤ ሰኞ ምሽት በኢትዮጵያ ብሔራዊ ትያትር አዳራሽ ይመረቃል፡፡ ትዳርና ተግዳሮቱ ላይ በተሰራው ፊልም ላይ ሕሊና ሲሳይ፣ ሰሎሞን ቦጋለ፣ ሜሮን ጌትነት እና ሌሎች ተውነውበታል፡፡
Saturday, 07 July 2012 11:22
“ያልተከፈለበት” ፊልም ሰኞ ይመረቃል
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና