Saturday, 07 July 2012 11:17

ደራሲ አስቻለው ከበደ በቱርክ ተሸለመ

Written by  መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
Rate this item
(0 votes)

ደራሲ አስቻለው ከበደ በቱርክ ፔን ሴንተር በተዘጋጀ የሥነጽሑፍ ውድድር አሸነፈ፡፡ ደራሲው በአጭር ልቦለድ ዘርፍ ለሽልማት የበቃው በTurkish PEN Translation & Linguistic Rights Committee እና የኢትዮጵያ ፔን ቦርድ ምርምር የተለያዩ ለውድድር የቀረቡ የሥነ ፅሁፍ ሥራዎች ላይ ጥናት ካደረጉ በኋላ እንደሆነ ታውቋል፡፡

 

 

Read 1131 times Last modified on Saturday, 07 July 2012 11:21