ደራሲ አስቻለው ከበደ በቱርክ ፔን ሴንተር በተዘጋጀ የሥነጽሑፍ ውድድር አሸነፈ፡፡ ደራሲው በአጭር ልቦለድ ዘርፍ ለሽልማት የበቃው በTurkish PEN Translation & Linguistic Rights Committee እና የኢትዮጵያ ፔን ቦርድ ምርምር የተለያዩ ለውድድር የቀረቡ የሥነ ፅሁፍ ሥራዎች ላይ ጥናት ካደረጉ በኋላ እንደሆነ ታውቋል፡፡
ደራሲ አስቻለው ከበደ በቱርክ ፔን ሴንተር በተዘጋጀ የሥነጽሑፍ ውድድር አሸነፈ፡፡ ደራሲው በአጭር ልቦለድ ዘርፍ ለሽልማት የበቃው በTurkish PEN Translation & Linguistic Rights Committee እና የኢትዮጵያ ፔን ቦርድ ምርምር የተለያዩ ለውድድር የቀረቡ የሥነ ፅሁፍ ሥራዎች ላይ ጥናት ካደረጉ በኋላ እንደሆነ ታውቋል፡፡