በ2006 ዓ.ም ለንባብ የበቃው ፍቅርና ጊዜ ቁጥር 1 ተከታይ የሆነውና “ፍቅርና ጊዜ” ቁ.2 ተብሎ የሰናዳው የግጥም መጽሐፍ ለንባብ በቃ፡፡ መጽሐፉ ገጣሚ አንድነት ግርማ በማህበራዊ፣ ወቅታዊ፣ ፖለቲካዊና የፍቅር ጉዳዮች ዙሪያ ያያቸውን የታዘባቸውን እና ስሜቱን በግጥም የገለፀበት ነውም ተብሏል፡፡
ከ65 በላይ በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች የሚያጠነጥኑ ግጥሞችን የያዘው መጽሐፉ በ67 ገጽ ተቀንብቦ በ50 ብር ለገበያ ቀርቧል፡፡
Saturday, 28 December 2019 14:05
“ፍቅርና ጊዜ” ቁ.2 የግጥም መጽሐፍ ለንባብ በቃ
Written by ናፍቆት ዮሴፍ
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና