በጥልቅ ሃሳብና ራዕይ የጠነሰስካት አዲስ አድማስ ጋዜጣ፤ እነሆ 20 ዓመት ሊሞላት፣ ጥቂት ሳምንታት ነው የቀሩት፡፡ ውጣ ውረድና ፈተና
በበዛበት የኢትዮጵያ የነፃ ፕሬስ ዘርፍ፤ የሁለት አስርት ዓመታት ጉዞ ቀላል አልነበረም፡፡ አጽንተህ የጣልክልን መሰረት፣ አቅንተህ የቀየስክልን መንገድ
የረዥም ጉዞ ስንቅ ሆኖናል፡፡ የዚህ ሁሉ መነሻ ለዕውቀትና ለኪነጥበብ የነበረህ ጽኑ እምነት፣ ለአገራችን ለኢትዮጵያ የነበረህ ጥልቅ ፍቅርና ብሩህ ተስፋ ነው፡፡፡
ለኛ ሁሌም ህያው አርአያችን ነህ!!
Published in
ጥበብ