በሶፎኒያስ ታደሰ ተደርሶ የተዘጋጀው “አትሸኝዋትም ወይ” የተሰኘ የኮሜዲ ይዘት ያለው አንድ ፊልም፤ ፊልም ዛሬና ነገ በሁሉም ሲኒማ ቤቶች ይመረቃል፡፡
1 ሰዓት ከሰላሳ አራት ደቂቃ የሚፈጀው ይኸው ፊልም፤ አዳዲስና ዕውቅ የትወና ባለሙያዎች የተሳተፉበት እንደሆነ ተገልጿል፡፡
በሶፎኒያስ ታደሰ ተደርሶ የተዘጋጀው “አትሸኝዋትም ወይ” የተሰኘ የኮሜዲ ይዘት ያለው አንድ ፊልም፤ ፊልም ዛሬና ነገ በሁሉም ሲኒማ ቤቶች ይመረቃል፡፡
1 ሰዓት ከሰላሳ አራት ደቂቃ የሚፈጀው ይኸው ፊልም፤ አዳዲስና ዕውቅ የትወና ባለሙያዎች የተሳተፉበት እንደሆነ ተገልጿል፡፡