Saturday, 16 November 2019 11:11

“አትሸኝዋትም ወይ” ሊመረቅ ነው

Written by  ናፍቆት ዮሴፍ
Rate this item
(0 votes)

    በሶፎኒያስ ታደሰ ተደርሶ የተዘጋጀው “አትሸኝዋትም ወይ” የተሰኘ የኮሜዲ ይዘት ያለው አንድ ፊልም፤ ፊልም ዛሬና ነገ በሁሉም ሲኒማ ቤቶች ይመረቃል፡፡
1 ሰዓት ከሰላሳ አራት ደቂቃ የሚፈጀው ይኸው ፊልም፤ አዳዲስና ዕውቅ የትወና ባለሙያዎች የተሳተፉበት እንደሆነ ተገልጿል፡፡

Read 2835 times