ሚዩዚክ ሜይ ዴይ ኢትዮጵያ ከኢትዮጵስ ኮሌጅ ጋር በመተባበር፣ ነገ ከቀኑ 8፡00 ጀምሮ በቅርቡ በሞት በተለየው እውቁ የቅርስ ተመራማሪ ኃይለ መለኮት አግዘው ሕይወትና ሥራ ዙሪያ ውይይት ይካሂዳል፡፡ ለውይይቱ የመነሻ ሀሳብ የሚያቀርቡት እውቁ ጋዜጠኛና የአሃዱ ሬዲዮ ስራ አስኪያጅ አቶ ጥበቡ በለጠ ሲሆኑ በውይይቱ ላይ ለመሳተፍ ፍላጎት ያለው ሁሉ እንዲታደም ሚዩዚክ ሜይዴይ ጋብዟል፡
ሚዩዚክ ሜይ ዴይ ኢትዮጵያ ከኢትዮጵስ ኮሌጅ ጋር በመተባበር፣ ነገ ከቀኑ 8፡00 ጀምሮ በቅርቡ በሞት በተለየው እውቁ የቅርስ ተመራማሪ ኃይለ መለኮት አግዘው ሕይወትና ሥራ ዙሪያ ውይይት ይካሂዳል፡፡ ለውይይቱ የመነሻ ሀሳብ የሚያቀርቡት እውቁ ጋዜጠኛና የአሃዱ ሬዲዮ ስራ አስኪያጅ አቶ ጥበቡ በለጠ ሲሆኑ በውይይቱ ላይ ለመሳተፍ ፍላጎት ያለው ሁሉ እንዲታደም ሚዩዚክ ሜይዴይ ጋብዟል፡