Saturday, 16 June 2012 12:45

የኢትዮ ፍላሚንኮ ሙዚቃ ድግስ ሐሙስ ይቀርባል

Written by  መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
Rate this item
(1 Vote)

የፍላሚንኮ ጊታር ተጫዋች ሪካርዶ ጋርሺያ፣ አይደጊል ጋርሺያ እና ይስሀቅ ባርቤሮ ከዳንሰኛ መላኩ በላይ ጋር የሙዚቃ ድግስ እንዲያቀርቡ ዝግጅት መደረጉን በኢትዮጵያ የስፔን ኤምባሲ አስታወቀ፡፡ኤምባሲው ለአዲስ አድማስ በኢ-ሜይል በላከው መግለጫ መሰረት፤ የሙዚቃ ድግሱ በመጪው ሐሙስ ከምሽቱ 12 ሰዓት በኢትዮጵያ ብሔራዊ ትያትር የሚቀርብ ሲሆን የዝግጅቱ መግቢያ በነፃ እንደሆነም ማወቅ ተችሏል፡፡

 

 

Read 766 times Last modified on Saturday, 16 June 2012 12:52