Print this page
Saturday, 16 June 2012 12:45

“የማስተዋልና የመገንዘብ ጥረትና ውጤት” ለንባብ በቃ

Written by  መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
Rate this item
(0 votes)

በአማረ መልካ የተዘጋጀው “የማስተዋልና የመገንዘብ ጥረትና ውጤት” መፅሐፍ ሰሞኑን ለንባብ በቃ፡፡ በስምንት ምዕራፎች የተከፈለው መፅሐፉ 192 ገፆች ያሉት ሲሆን መፅሐፉን ከዋና አከፋፋይ ተክሌ መፃህፍት መደብር እና ሌሎች አከፋፋዮች ማግኘት እንደሚቻልና ዋጋው 40 ብር እንደሆነ ታውቋል፡፡

 

 

Read 962 times Last modified on Saturday, 16 June 2012 12:49