Saturday, 17 August 2019 13:25

“የባለ ስልጣኑ መንገድ እና ሌሎችም” ለንባብ በቃ

Written by  ናፍቆት ዮሴፍ
Rate this item
(0 votes)


            በሳምኬት ዘኢትዮጵያ የተሰናዳውና “የባስልጣኑ መንገድና ሌሎችም” የተሰኘው መጽሐፍ ለንባብ በቃ፡፡ መጽሐፉ በወቅታዊ አገራዊ ጉዳይ ላይየሚያተኩሩ የተለያዩ ሃሳቦችን በተለያየ ርዕስ እያነሳ የሚነትን ሲሆን፤ 175 ገጽ ተቀንብቦ በ100 ብር ለገበያ ቀርቧል፡፡

Read 689 times