በሳምኬት ዘኢትዮጵያ የተሰናዳውና “የባስልጣኑ መንገድና ሌሎችም” የተሰኘው መጽሐፍ ለንባብ በቃ፡፡ መጽሐፉ በወቅታዊ አገራዊ ጉዳይ ላይየሚያተኩሩ የተለያዩ ሃሳቦችን በተለያየ ርዕስ እያነሳ የሚነትን ሲሆን፤ 175 ገጽ ተቀንብቦ በ100 ብር ለገበያ ቀርቧል፡፡
በሳምኬት ዘኢትዮጵያ የተሰናዳውና “የባስልጣኑ መንገድና ሌሎችም” የተሰኘው መጽሐፍ ለንባብ በቃ፡፡ መጽሐፉ በወቅታዊ አገራዊ ጉዳይ ላይየሚያተኩሩ የተለያዩ ሃሳቦችን በተለያየ ርዕስ እያነሳ የሚነትን ሲሆን፤ 175 ገጽ ተቀንብቦ በ100 ብር ለገበያ ቀርቧል፡፡