Print this page
Saturday, 03 August 2019 14:26

ሰምና ወርቅ 20ኛው የኪነ-ጥበብ ምሽት ሐሙስ ይካሄዳል

Written by  ናፍቆት ዮሴፍ
Rate this item
(0 votes)


              ወርሃዊው ሰምና ወርቅ የኪነ-ጥበብ ምሽት 20ኛው ዙር ‹‹ኢትዮጵያዊነት›› በሚል መሪ ቃል የፊታችን ሀሙስ ነሀሴ 2 በአዲስ አበባ ቴአትር ባህል አዳራሽ ከቀኑ 11 ሰዓት ጀምሮ ይካሄዳል፡፡
በምሽቱ የተለያዩ ኪነ ጥበባዊ ዝግጅቶች የሚካሄዱ ሲሆን ዶ/ር ብርሃኑ ግዛው፣ አቶ ታዬ ቦጋለ፣ ደራሲ ዘነበ ወላ፣ ገጣሚና ተርጓሚ ነቢይ መኮንን፣ መምህር የሸው ተሰማ (የኮተቤው/፣ ጋዜጠኛ ቴዎድሮስ ተ/አረጋይ፣ ደራሲ በኃይሉ ገ/እግዚአብሄር፣ መምህርት እፀገነት ከበደና ገጣሚያኑ ልሳን ሀጎስና ፍፁም ታደሰ በመሶብ ባህላዊ ባንድ ታጅበው ስራዎቻቸውን ያቀርባሉ ተብሏል፡፡

Read 851 times