እናት የማስታወቂያ ድርጅት ከጎተ ኢንስቲትዩትና ብሔራዊ ቤተ- መጻሕፍትና ቤተ- መዛግብት ኤጀንሲ ጋር በመተባበር፣ ነገ ከቀኑ 8፡00 ጀምሮ ‹‹ለወሬ ነጋሪ›› በሚል በይልማ ሀይሉ በተተረጎመ መጽሐፍ ላይ በወመዘክር ውይይት ያካሂዳል፡፡ ለውይይት የመነሻ ሀሳብ የሚያቀርቡት አቶ ተግባሩ አያሌው ሲሆኑ ፍላጎት ያለው በውይይቱ እንዲሳተፍ እናት የማስታወቂያ ድርጅት ጋብዟል፡፡
እናት የማስታወቂያ ድርጅት ከጎተ ኢንስቲትዩትና ብሔራዊ ቤተ- መጻሕፍትና ቤተ- መዛግብት ኤጀንሲ ጋር በመተባበር፣ ነገ ከቀኑ 8፡00 ጀምሮ ‹‹ለወሬ ነጋሪ›› በሚል በይልማ ሀይሉ በተተረጎመ መጽሐፍ ላይ በወመዘክር ውይይት ያካሂዳል፡፡ ለውይይት የመነሻ ሀሳብ የሚያቀርቡት አቶ ተግባሩ አያሌው ሲሆኑ ፍላጎት ያለው በውይይቱ እንዲሳተፍ እናት የማስታወቂያ ድርጅት ጋብዟል፡፡