ባለፈው ሀምሌ 3 ቀን 2011 ዓ.ም ሊካሄድ ታቅዶ በተለያዩ ምክንያቶች የተራዘመው 96ኛው ጦቢያ ግጥም በጃዝ፤ የፊታችን ረቡዕ ዓ.ም ከቀኑ
11፡30 ጀምሮ በራስ ሆቴል እንደሚካሄድ አዘጋጆቹ ገለፁ፡፡ በዕለቱ እንደተለመደው ግጥም፣ ዲስኩር፣ የአንድ ሰው ተውኔትና ሌሎች ጥበባዊ መሰናዶዎች ለታዳሚ እንደሚቀርብ ታውቋል፡፡
ባለፈው ሀምሌ 3 ቀን 2011 ዓ.ም ሊካሄድ ታቅዶ በተለያዩ ምክንያቶች የተራዘመው 96ኛው ጦቢያ ግጥም በጃዝ፤ የፊታችን ረቡዕ ዓ.ም ከቀኑ
11፡30 ጀምሮ በራስ ሆቴል እንደሚካሄድ አዘጋጆቹ ገለፁ፡፡ በዕለቱ እንደተለመደው ግጥም፣ ዲስኩር፣ የአንድ ሰው ተውኔትና ሌሎች ጥበባዊ መሰናዶዎች ለታዳሚ እንደሚቀርብ ታውቋል፡፡